የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ በሁሉም አካባቢ የጸጥታ ጥበቃ ስራን አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል የኦሮሚያ ክልል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ በሁሉም አካባቢ የጸጥታ ጥበቃ ስራን አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል የኦሮሚያ ክልል አስታውቋል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ÷ የክልሉ መንግስት ከመጋቢት 30 እስከ…