Fana: At a Speed of Life!

የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ በሁሉም አካባቢ የጸጥታ ጥበቃ ስራን አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል የኦሮሚያ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ በሁሉም አካባቢ የጸጥታ ጥበቃ ስራን አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል የኦሮሚያ ክልል አስታውቋል፡፡   የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ÷ የክልሉ መንግስት ከመጋቢት 30 እስከ…

ፓኪስታናውያን ኢምራን ካን ከጠቅላይ ሚኒስትነትር መነሳታቸውን በመቃወም አደባባይ ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ቁጥር ያላቸው ፓኪስታናውያን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን ከስልጣን መነሳታቸውን በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ ነው፡፡ የሀገሪቱን ዋና ከተማ ኢስላምባድን ጨምሮ በርካታ የፓኪስታን ከተሞች በከፍተኛ የተቃውሞ ሰልፍ…

‘ኤች አር 6600’ እና ‘ኤስ.3199’ ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ኤች አር 6600' እና 'ኤስ.3199’ ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄዷል። በዋይት ሃውስ ፊት ለፊት በተካሄደው ሰልፍ፥ ረቂቅ ሕጎቹ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የሚጎዱ በመሆናቸው ሊጸድቁ አይገባም…

ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም ርብርብ ሊደረግ እንደሚገባ ቢሮው አሳሰበ

አዲስ  አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራሪው የህወሀት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም ሁሉም አካላት ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ የአማራ ክልል ከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ አሳሰበ፡፡ ቢሮው ˝ከተሞችን የብልጽግና ማዕከል…

የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ትክክለኛ ፣ ወቅታዊና ፈጣን መረጃ ለኅብረተሰቡ ማድረስ ይጠበቅባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመረጃ ክፍተትን በመለየት ብስለት በተሞላበት ሁኔታ ለኅብረተሰቡ ወቅታዊና ፈጣን መረጃን ተደራሽ ማድረግ ከኮሙኒኬሽን ባለሙያ ይጠበቃል ተባለ፡፡   ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ የኮሙኒኬሽን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቴኳንዶ ሻምፒዮና ውድድር አሸናፊ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሁለተኛው የአፍሪካ ቴኳንዶ ሻምፒዮና ውድድር አሸናፊ ሆነች። ለሁለት ቀናት በራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ሲካሄድ የነበረው ሻምፒዮና ተጠናቋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቴኳንዶ ሻምፒዮና በሁለቱም…

ሃይል የማመንጨትሥራውን ለማዘመን እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ላይ የተለያዩ የማዘመን ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታውቋል፡፡   በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ እያየሁ ሁንዴሳ እንደተናገሩት÷ ኃይል የማመንጨት…

የእስራኤል የሕክምና ቡድን ለሠብዓዊ ተልዕኮ አዲስ አበባ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል የሕክምና ቡድን ከሀገሪቷ ፓርላማ አባላት ጋር ለሠብዓዊ ተልዕኮ ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል፡፡ 1 ዓመት ከ6 ወር ካስቆጠረው በአሸባሪው ህወሓት ከተቀሰቀሰው ግጭት ወዲህ በእስራኤል ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ጥላ ሥር የእስራኤል የሕክምና…

ከሁለት ዓመታት በፊት የጀመርነው የአቮካዶ ምርታማነት ጥረት ፍሬያማ መሆኑን አሳይቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ዓመታት በፊት የተጀመረው የአቮካዶ ምርታማነት ጥረት ፍሬያማ መሆኑን ማሳየቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ።   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉዳዩ ላይ በማህበራዊ ሚዲያ የትስስር ገፆቻቸው በኩል ባስተላለፉት…

በ2022ቱ የሆላንድ ሮተርዳም ማራቶን አትሌት ፌቨን ሃይሉ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየዓመቱ በሆላንድ በሚከናወነው የሮተርዳም ማራቶን በሴቶች ምድብ ኢትዮጵዊቷ አትሌት ፌቨን ሃይሉ አሸንፋለች፡፡   ፌቨን ርቀቱን በ2 ሰዓት ከ22 ደቂቃ ከ01 ማይክሮ ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው አሸናፊ የሆነችው፡፡…