Fana: At a Speed of Life!

ትምህርት ከሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ ነጻ በሆነ ሁኔታ መካሄድ አለበት – የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ከማንኛውም ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ ነጻ በሆነ ሁኔታ መካሄድ እንዳለበት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳሰበ፡፡ ቢሮው በአንዳንድ ትምህርት ቤቶች ከሀይማኖት ጋር በተያያዘ በተስተዋሉ ጉዳዮች ላይ ከሁለተኛ…

የኦሮ ፍሬሽ የገበያ ትስስር በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶችን እንድናገኝ አድጎናል – ሸማቾች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮ ፍሬሽ የገበያ ትስስር አምራቾች ምርታቸውን ለተጠቃሚው በማቅረባቸው በተመጣጣኝ ዋጋ የግብርና ምርቶችን እንድናገኝ አስችሎናል ሲሉ ሸማቾች ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገባቸው በሳር ቤትና…

ዛሬ 1 ሺህ 103 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ከሳዑዲ አረቢያ 1 ሺህ 103 ዜጎች ተመልሰዋል። ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች እና ሥራ ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡…

በመዲናዋ ከ5 ሺህ በላይ ስራ ፈላጊ ወጣቶች የሙያ ሥልጠና መውሰድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ቴክኒክ ሙያ ስልጠና እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ከ5 ሺህ በላይ ስራ ፈላጊ ወጣቶች ወደ ስራ ለመሰማራት የሚያስችላቸውን ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ ስልጠናው የአጭር ጊዜ የቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ሲሆን…

የሀሰተኛ ማስረጃዎች መበራከት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ፈተና ሆኗል- የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መታወቂያ፣ የጋብቻ ምስክር ወረቀት እና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከተ መምጣት ለአገልግሎት አሰጣጡ ፈተና ሆኖብኛ ሲል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

በአምነስቲ ኢንተርናሽናል እና በሂዩማን ራይትስ ዎች የጋራ ሪፖርት ላይ የኢትዮጵያ መንግስት አቋም

የኢትዮጵያ መንግስት አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂዩማን ራይትስ ዎች ያወጡትና በወልቃይት ላይ ትኩረቱን ያደረገውን ሪፖርት ይዘት በጥንቃቄ እየመረመረ ይገኛል። ሪፖርቱ በሰብአዊ መብት ላይ የሚነሱ ከባድ ጥሰቶች ከሚባሉት በተጨማሪ በሀገሪቱ ውስጥ የተከሰቱትንና በጥንቃቄ መታየት…

የውሃ ብክነትን ለመቀነስ የሚረዱ ዘመናዊ መሳሪያዎችን ለማስገጠም የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ22 ከተሞች የውሃ ብክነትን ለመቀነስ የሚያስችሉ ዘመናዊ የውሃ ፍሰት የሚለኩና የሚቆጣጠሩ መሳሪያዎችን ለማስገጠም ከሁለት ድርጅቶች ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ በሚኒስቴሩ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ…

የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የነዳጅ ድጎማ ማድረግ በሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የነዳጅ ድጎማ ማድረግ በሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የድጎማ ስርዓቱ በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉ…

በህልውና ዘመቻው የተገኘውን ውጤት በልማቱ ዘርፍ ለመድገም እየተሠራ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው የተገኘውን ውጤት በልማቱ ዘርፍም ለመድገም እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል የግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፋለ ባለፉት ሁለት ወራት ከምርት ስብሰባ በኋላ ወደ ድህረ ምርት…

የሜቴክ የቀድሞ የስራ ሀላፊዎች የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸው እየታየ በነበሩ በሜቴክ የቀድሞ የስራ ሀላፊዎች ብርጋዴር ጀነራል ጠና ቁሩንዲ እና ሌተናል ኮሎኔል አሰፋ ዮሐንስን ጨምሮ በሶስት ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው፡፡…