Fana: At a Speed of Life!

ከህዝቡ የተነሱ ችግሮችን በመለየት ምላሽ መስጠት የሚያስችል ዕቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ መግባቱን የጋምቤላ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝቡ የተነሱ ጥያቄዎችን በመለየት ለተገልጋዩ ህዝብ አፋጣኝ መልስ ለመስጠት ሁሉም ተቋማት የስራ ዘርፋቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። በጋምቤላ ከተማ በተደረጉ ህዝባዊ…

የሚኒስትሮች የጋራ ግብረ ኃይል እስካሁን የተካሄዱ የምርመራና የመልሶ ማቋቋም ስራን ገመገመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች የጋራ ግብረ ኃይል በሰሜኑ የአገራችን ክፍል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ተፈጽመዋል የተባሉ ወንጀሎችን አስመልክቶ እስካሁን የተካሄዱ የምርመራና የመልሶ ማቋቋም ስራዎችን ገምግሟል፡፡ ግብረ ሀይሉ በስሩ…

የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት የንቅናቄ መድረክ ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት የንቅናቄ መድረክ ተከናውኗል፡፡ የአማራ ክልል የግብርና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፋለ እንደገለጹት÷ በእንስሳት ዘርፍ እንደ ሃገር ያለው…

አገር አቀፍ የወጣቶች የከተማ ግብርና ንቅናቄ ማብሰሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገር አቀፍ የወጣቶች የከተማ ግብርና ንቅናቄ ማብሰሪያ መርሃ ግብር በቦሌ ክፍለ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ ከሁሉም የአገሪቱ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ አባላት እንዲሁም…

የአሜሪካ ኮንግረስ በኢትዮጵያ ላይ ያዘጋጃቸውን ረቂቅ ህጎች ከመፅደቅ አዘገየ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “HR6600” እና “S3199” ረቂቅ ሕጎች እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል፡፡ የአሜሪካ ኮንግረስ በኢትዮጵያ ላይ ያቀረባቸው የማዕቀብ ረቂቅ ሕጎች ሳይጸድቁ እንዲዘገዩ መወሰኑን ዘ አፍሪካ ሪፖርት ዘግቧል።…

በመዲናዋ ከህዝቡ ጋር በተካሄዱ ውይይቶች የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ ወደ ተግባር መገባቱን አስተዳደሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህዝቡ ጋር ሲደረጉ በነበሩ ውይይቶች ህዝቡ በግልፅነት ያነሳቸውንና በአጭር ጊዜ መመለስ ያለባቸውን አንገብጋቢ ወቅታዊ ጥያቄዎችን ለመመለስ ልዩ ዝግጅት አድርጎ ወደ ተግባር መገባቱን የከተማ…

በመሬት መንሸራተት ጉዳት ደርሶበት የነበረው የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ ኤሌክትሪክ መስመር ጥገና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሬት መንሸራተት የተነሳ ጉዳት ደርሶበት የነበረው የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ ባለ 400 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ተጠናቀቀ ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እንደገለጸው፥ ለጥገና ሥራው ሲባል ብሔራዊ…

በደቡብ ክልል ከደንብና መመሪያ ውጪ የተከፈለ ከ343 ሚሊየን ብር በላይ በሂሳብ ምርመራ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በተለያዩ ተቋማት ከደንብና መመሪያ ውጪ የተከፈለ ከ343 ሚሊየን ብር በላይ በሂሳብ ምርመራ መገኘቱ ተገለጸ። የደቡብ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ምህረቱ አሰፋ እንደተናገሩት ÷ በክልሉ የመንግስት ሐብትና ንብረት…

በምሥራቅ ወለጋ ዞን በጉቶ ጊዳ ወረዳ ለአሸባሪው ሸኔ ሊጓጓዝ የነበረ 1 ሺህ 103 ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉቶጊዳ ወረዳ ጋሪ ቀበሌ ለአሸባሪው ሸኔ ለማቀበል ሲጓጉዙ የነበረ 1 ሺህ 103 ጥይት በቁጥጥር ስር መዋሉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ገልጿል፡፡ የተያዙት 518 የብሬን እና 585 የክላሽ ጥይቶች በድምሩ 1 ሺህ 103…

የዋጋ ንረትን በሚያባብሱ ከ103 ሺህ በላይ ህገ-ወጥ አካላት ላይ እርምጃ ተወስዷል- የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረቱንና የኑሮ ውድነቱን በሚያባብሱ 103 ሺህ 901 ህገ-ወጥ አካላት ላይ ህጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ…