ከህዝቡ የተነሱ ችግሮችን በመለየት ምላሽ መስጠት የሚያስችል ዕቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ መግባቱን የጋምቤላ ክልል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝቡ የተነሱ ጥያቄዎችን በመለየት ለተገልጋዩ ህዝብ አፋጣኝ መልስ ለመስጠት ሁሉም ተቋማት የስራ ዘርፋቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ።
በጋምቤላ ከተማ በተደረጉ ህዝባዊ…