Fana: At a Speed of Life!

የቻይናው “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ” ለአፍሪካ ብልጽግና ጉልህ ሚና ይኖረዋል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ “ ለአፍሪካ አኅጉራዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡ ኢኒሼቲቩ ቀጣናውን በልማት ለማሥተሳሰርና የበለጸገች አፍሪካን ዕውን ለማድረግ በከፍተኛ ደረጃ ያግዛል ነው የተባለው፡፡ በቻይና አነሳሽነት…

በሐረሪ ክልል በተካሄዱ የሕዝብ መድረኮች ላይ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አመራሩ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራ ይገባል-የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተካሄዱ የሕዝብ ውይይት መድረኮች ላይ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለሾ አመራሩ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ገለጹ፡፡ በፓርቲው…

ኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች የሴካፋ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድርን ታስተናግዳለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሴካፋ ሾር ከሚደረጉ ውድድሮች አንዱ የሆነውን ከ17 አመት በታች የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድርን ታስተናግዳለች፡፡ በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ብሄራዊ ፌዴሬሽኖች የተዋቀረው ሴካፋ በስሩ የሚደረጉ 7…

በከፍተኛ ትምህርት የልማት ፕሮጀክቶች ላይ የሚካሄድ ወርክ ሾፕ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት የልማት ፕሮጀክቶች አስተዳደር ላይ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ወርክ ሾፕ ተከፍቷል፡፡ በመላ አገሪቱ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችን ፕሬዚዳንቶች፣ ምክትል ፕሬዚዳንቶች እና በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የልማት እቅድ እና ፕሮጀክቶችን የሚመሩ…

በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ 13 ሺህ 842 የብሬን እና የክላሽ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን ሰሜን ሸዋ ደራ ያደረገው አይሱዚ ተሸከርካሪ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ጥይት ይዞ ሲንቀሳቀስ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የብሔራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት በጋራ ባደረጉት ክትትል በቁጥጥር ሾር ዋለ።   የአዲስ አበባ…

ባለስልጣኑ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28 ነው የሚለው፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ቢሊየን 460 ሚሊየን 133 ሺህ 960 ብር በላይ ገቢ አግኝቷል፡፡ ባለስልጣኑ 1 ቢሊየን 575 ሚሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ…

በአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን አጠናቆ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በትኩረት እየተሰራ ነው – አስተዳደሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በፋይናንስ አቅርቦት ግንባታቸው ለጊዜው ቆመው የነበሩ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን አጠናቆ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ቤቶች እና አስተዳደር…

የሶማሊያ መሪዎች ለሀገሪቱ የምርጫ ሂደት መቋጫ እንዲያበጁለት ተጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ መሪዎች በመነጋገር እና በመግባባት የሀገሪቷን የምርጫ ሂደት እንዲቋጩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጠየቁ፡፡ ከ91 በመቶ በላይ የሚሆኑት የሀገሪቷ የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች በተመራጮች ተይዘው በመጠናቀቃቸው የአፍሪካ…

በአፍሪካ 346 ሚሊየን ዜጎች በአስከፊ ረሃብ ውስጥ እንደሚገኙ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ 346 ሚሊየን ዜጎች በአስከፊ ረሃብ ውስጥ እንደሚገኙ ዓለም አቀፉ ቀይ መሰቀል ማህበር አስታወቀ፡፡ ግጭት፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የምግብና የነዳጅ ዋጋ መናር ለረሃቡ መከሰት ምክንያት መሆኑን ነው ማህበሩ…

የመስኖ ዘርፍ ቴክኖሎጂ ለማሳደግ እና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር እና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመስኖ ዘርፍ ቴክኖሎጂ ለማሳደግ እና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ…