Fana: At a Speed of Life!

ተጠባቂው የሸገር ደርቢ በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ቡናን ከቅዱስ ጊዮርጊስ አገናኝቷል። በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ጨዋታ ፈረሰኞቹ ድል ቀንቷቸዋል። ጨዋታው 4 ለ 0 በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ፥ አቤል…

ዐቃቤ ሕግ እና ፖሊስ ቅንጅታዊ አሠራራቸውን ሊያጎለብቱ ይገባል – ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ሕግ እና ፖሊስ ቅንጅታዊ አሠራራቸውን ሊያጎለብቱ እንደሚገባ የፍትሕ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ገለጹ፡፡ የዐቃቤ ሕግና የፖሊስ ተቋማት በተናጠል የሚሰሩት ተግባር ያለ ቢሆንም ፣ የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይም በትብብርና በቅንጅት…

የአውሮፓ ህብረት የጦር ወንጀል መርማሪዎችን ወደ ዩክሬን ሊልክ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በዩክሬኗ ቡቻ ከተማ የተፈፀመውን የጦር ወንጀል የሚመረምር ቡድን ወደ ዩክሬን ሊልክ መሆኑን አስታወቀ። የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዶሚር…

ቻይና የአውሮፓ ኅብረት አሳሳች መረጃ አነፍናፊ ኤጀንሲዎች ከዩክሬን ጋር በተያያዘ የሚያቀርቡባትን ውንጀላ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአውሮፓ ኅብረት አሳሳች መረጃ አነፍናፊ ኤጀንሲዎች በዩክሬን ግጭት ላይ ያለኝን አቋም በተሳሳተ መልኩ አቅርበዋል ስትል ተቃወመች፡፡ የአውሮፓ ኅብረት አሳሳች መረጃ አነፍናፊ ኤጀንሲዎች፥ ቻይና ከሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአፋር ክልል ለሚገኙ 9 ሺህ ተፈናቃይ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአፋር ክልል ለሚገኙ 9 ሺህ ተፈናቃይ ዜጎች የተለያዩ ድጋፎች ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፎቹ መሰረታዊ የቤት ውስጥ መገልገያ ቁሳቁስ ሶላር የእጅ ባትሪ፣ ጀሪካን፣ የማዕድ ቤት እቃ፣ ምንጣፍ እና…

ግብርና ሚኒስቴር ለክልል ግብርና ቢሮዎች እና ለተጠሪ ተቋማት የተሽከርካሪዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ያገኛቸውን 80 ተሽከርካሪዎች ለክልሎች እና ተጠሪ ተቋማት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ለአማራ፣ ኦሮሚያ ደቡብ፣ ሲዳማ እና አፋር ክልል ግብርና ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት ነው የተሽከርካሪ…

የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ጉድለትን በአማራጭ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ለመተካት እየተሰራ ነው – የክልሎች ግብርና ቢሮ ሃላፊዎች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት እጥረት በአማራጭ የተፈጥሮ ማዳበሪያ በመተካት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ፣ አማራና ሲዳማ ክልሎች ግብርና ቢሮ ሃላፊዎች ገለጹ። ለግብርና ግብዓት ወሳኝ ከሆኑት ነገሮች መካከል የአፈር…

በህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የምክክር መድረክ በሀዋሳ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከዚህ ቀደም በተካሔዱ ህዝባዊ መድረኮች ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ያስችላል የተባለ የምክክር መድረክ በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ በምክክር መድረኩ የህግ አውጪ፣ የህግ ተርጓሚና የህግ አስፈጻሚ አካላት በተነሱ የህዝብ…

የክልሉን የኢንቨስትመንት አማራጮች በማስፋት የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልልን የኢንቨስትመንት አማራጮች በማስፋት የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ። ዛሬ ከክልሉ ባለሃብቶች፣ አጋርና ባለድርሻ አካላት ጋር በኢንቨስትመንት ዙሪያ ውይይት…

የክልሉ መንግሥት የኢንቨስትመንት መስኩን ለማሳደግ ከባለሀብቶች ጋር በቅርበት ይሰራል – ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በክልሉ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን በተመለከተ ከባለሀብቶችና ከአጋር ባለድርሻ አካላት ጋር በባሕር ዳር ውይይት እያካሄደ ነው። በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ…