Fana: At a Speed of Life!

ሰራዊታችን እንደሀገር ሊቃጣብን የሚችልን ማንኛውም ትንኮሳና ጥቃት በብቃት መመከት በሚያስችል ደረጃ ላይ ይገኛል – ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰራዊታችን እንደሀገር ሊቃጣብን የሚችልን ማንኛውም ትንኮሳና ጥቃት በብቃት መመከት በሚያስችል የዝግጁነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና ተናገሩ። አሸባሪው የትህነግ ቡድን ከጀሌዎቹ ጋር በማበር…

64 ሚሊየን ብር የሚገመት ወርቅ በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 64 ሚሊዮን ብር የሚገመት ወርቅ በህገ-ወጥ መንገድ ደብቆ ኬላ ጥሶ ለማለፍ የሞከረው አሽከርካሪ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ የጉምሩክ እና በአካባቢው በነበሩ የኦሮሚያ ክልል የሚሊሻ ኃይል ባደረጉት ብርቱ ክትትል በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን…

በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ መኖሪያ ቤት የኢፍጣር ስነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ አገር ቤት “ጥሪን እና የሸዋል ኢድ በዓልን አስመልክቶ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ መኖሪያ ቤት የኢፍጣር ስነ-ስርዓት ተካሄደ። በኢፍጣር…

የሩስያ ሰራዊት በደቡብና ምስራቃዊ ዩክሬን ጥቃቱን እያጠናከረ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ሰራዊት ሁለተኛዋን የዩክሬን ትልቅ ከተማ ማሪዮፖልን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በማሰብ በደቡብና ምስራቃዊ የዩክሬን ግዛቶች ጥቃቱን በማጠናከር ላይ እንደሚገኝ ተነገረ። የሩስያ ጦር ትናንት በሉሃንስክ ክልል የቦንብ…

የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ዜጎቻቸው ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስተባባሪን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ዜጎቻቸው እና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህልና ድርጅት…

በአፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ ልዑክ በሕዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ የልዑካን ቡድን ነገ በጅግጅጋ በሚካሄደው ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ጂግጂጋ ከተማ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ጅግጅጋ ከተማ ጋራድ…

ዳያስፖራው በተደራጀ አግባብ የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም እንዲያስጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዳያስፖራ አባላት በተደራጀ አግባብ በመንቀሳቀስ የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም እንዲያስጠብቁ የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡ “የአገረ መንግስት ግንባታና የዳያስፖራ ሚና” በሚል መሪ ሀሳብ…

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 6ኛውን የኢትዮጵያ ሕግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ችሎት ውድድር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሚያዚያ 27 እስከ 30 ቀን 2014 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እና በኢፌዴሪ ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው 6ኛው የኢትዮጵያ ሕግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ችሎት ውድድር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ…

የኢትዮጵያ ካራቴ ሻምፒዮና በአማራ ክልል አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ  ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ካራቴ ሻምፒዮና በአማራ ክልል የበላይነት ተጠናቋል። በሻምፒዮናው የተሳተፈው የአማራ ክልል የካራቴ ስፖርት ልዑካን ቡድን÷ 6 ወርቅ 7 ብር እና 3 ነሃስ ሜዳሊያ በመሰብሰብ አንደኛ…

በባርሴሎና የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት በበላይነት አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባርሴሎና የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት በበላይነት አጠናቀቁ ፡፡ በስፔን ባርሴሎና ማራቶን በተካሄደ የወንዶች የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት ያለውን ደረጃ…