Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ኮንትሮባንድ ልባሽ ጨርቅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሰተኛ ሰነድ ወደ መሀል ሀገር ሊያልፍ የነበረ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የኮንትሮባንድ ልባሽ ጨርቅ ዛሬ መያዙን በጉምሩክ ኮሚሽን ሀዋሳ ቅርንጫፍ የጪጩ መቆጣጠሪያ ጣቢያ አስታወቀ። የመቆጣጠሪያ ጣቢያው ሀላፊ ምክትል ኮማንደር…

ከመላው ዓለም በመሰባሰብ ዒድን በጋራ ለማክበር የቀረበው ጥሪ አንድነታችንን የምናሳይበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው -የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመላው ዓለም በመሰባሰብ ዒድን በጋራ ለማክበር የቀረበው ጥሪ አንድነትና ትብብራችንን በተግባር የምናሳይበት ልዩና ታሪካዊ አጋጣሚ ነው ሲል የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ። ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከየትኛውም…

የቱርኩ ኩባንያ ከሚያልፉ ተሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ ሀይል የሚያመነጭ ማሽን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንገድ ላይ ከሚያልፉ ተሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጨት የሚችል ማሽን በቱርክ ኩባንያ ተሰርቷል፡፡ በቱርክ ዲ ቪ ሺ ቴክ በተሰኘው ኩባንያ የተመረተው ይህ ማሽን ተንቀሳቃሽ ተርባይን ያለው ሲሆን መንገድ ላይ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች…

ባለፉት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 52 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 52 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአምስተኛ መደበኛ ጉባኤው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የስምንት ወራት…

አቶ ደመቀ መኮንን በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች የሚደረገው ሰብዓዊ ድጋፍ በላቀ ደረጃ መጠናከር እንደሚገባው አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች በፌዴራል አስፈፃሚ አካላት የተጀመረው የሰብዓዊ ድጋፍ አገልግሎት አሰጣጥ የችግሩን ውስብስብነት ሊመጥን የሚችል የላቀ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

የአዳማ – አዋሽ – መኢሶ 60 ኪ.ሜ. መንገድ ከባድ ጥገና ተጀመረ

አዲሰ አበባ፣መጋቢት 27፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ የትራንስፖርት ኮሪደር አካል የሆነው የአዳማ - አዋሽ - መኢሶ 60 ኪ.ሜትር መንገድ ከባድ ጥገና ተጀመረ። መንገዱ ካለው ዘርፈ-ብዙ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ፋይዳ አንፃር የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ከባድ ጥገና…

ኢትዮጵያን በተደራጀ መልኩ ለመደገፍ ዝግጁ መሆናቸውን በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በተደራጀ መልኩ ለመደገፍ እና ከኤምባሲው ጋር ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች ማህበር አባላት ገለጹ፡፡ በናይሮቢ የኢፌዴሪ ኤምባሲ በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች…

በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የትራፊክ አደጋው በክፍለ ከተማው ወረዳ 1 ላይ የደረሰ ሲሆን÷ ኮድ 3 A02166 አዲስ አበባ የሆነ ሚኒባስ ታክሲ ፍሬን…

ተጠባቂው የሸገር ደርቢ ኢትዮጵያ ቡና ከቅዱስ ጊዮርጊስ የሚያደርጉት ጨዋታ ዛሬ ይደረጋል

አዲሰ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጠባቂው የሸገር ደርቢ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ዛሬ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይከናወናል፡፡ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ስለጨዋታው ያላቸውን አስተያየት ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል፡፡ የኢትዮጵያ…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና የተመጣጠነ አመጋገብን እውን ለማድረግ የጓሮ አትክልት ሥፍራዎች እንዲኖሩ ማድረግ የከተማ ግብርናን ለማጠናከር ወሳኝ ነው…

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና የተመጣጠነ አመጋገብን እውን ለማድረግ በቤት ውስጥ የጓሮ አትክልት ሥፍራዎች እንዲኖሩ ማድረግ የከተማ ግብርናን ለማጠናከር ወሳኝ መሆኑን አስታወቁ።…