Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ በአማራ ክልል ከ3 ቢሊየን ብር በላይ በጀት ተመድቦ የሴፍቲኔት ፕሮግራሞ ተግባራዊ እየተደረገ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ በጀት ዓመት ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት ተመድቦ ልማታዊ የሴፍቲኔት ፕሮግራሞ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ምግብ ዋስትና አደጋ መከላከል ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በክልሉ የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም…

ኅብረቱ አገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ ያሳካ ዘንድ የሲቪል ማህበረሰቡ ኃላፊነቱን ለመወጣት መዘጋጀቱን አስታወቀ

አዲሰ አበባ፣መጋቢት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ ያሳካ ዘንድ የሲቪል ማህበረሰቡ ሀገራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ድርጅቶች ኅብረት አስታወቀ፡፡   የኅብረቱ ዳይሬክተር አቶ መስኡድ ገበየሁ እንደገለፁት÷በተለይም የህግ…

ተቋሙ የጤና መድህን አገልግሎቱ ለ43 ሚሊየን ዜጎች ተደራሽ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ ለ43 ሚሊየን ዜጎች የጤና መድህን አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ እንደተቻለ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት አስታወቀ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

አምባሳደር መለስ ዓለም የላሙ ፕሮጄክት ለኢትዮጵያ ባለው ጠቀሜታ ላይ ከዋና ስራ አስፈፃሚው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ በኬንያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም በኬንያ ከላሙ ፕሮጀክት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሚስተር ስቴፈን ኢኩዋን ጋር ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተወያይተዋል። አምባሳደር መለስ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን አማካይነት የመሰረተ ልማት…

በዳካርና በርሊን በተካሄዱ የውሃና ኢነርጂ ጉባኤዎች የኢትዮጵያን በጋራ የመልማት መርህ ማስተዋወቅ ተችሏል -ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ

አዲሰ አበባ፣መጋቢት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳካርና በርሊን በተካሄዱ ዓለም አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ጉባኤዎች ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ያላትን በጋራ የመልማት መርህ ማስተዋወቅ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር…

“ጽንፈኝነት የሚወክለው ብሄርም ሆነ ሃይማኖት የለውም፤ለማንም ለምንም አይጠቅምም”-የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ጽንፈኝነት የሚወክለው ብሄርም ሆነ ሃይማኖት የለውም፤ለማንም ለምንም አይጠቅምም” ሲል የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገለጸ፡፡   የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡…

በኢንቨስትመንትና ንግድ አማራጮች ዙሪያ ከእስራኤል ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ ኤምባሲ “ባራክ ግሩ” ከተሰኘው የንግድ ተቋም ጋር በመተባበር በአገሪቱ የወደብ ከተማ ሃይፋ ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንትና ንግድ ሥራ ዘርፎች ዙሪያ ምክክር አድርጓል፡፡ በውይይት መድረኩ…

የሚያዚያ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚያዚያ ወር የቤንዚን እና የናፍጣ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በመጋቢት ወር ሲሸጥበት በነበረው እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ነገር ግን የአውሮፕላን ነዳጅ፣ የከባድ ጥቁር ናፍጣ እና…

የምርት ጥራትን ለማስጠበቅ እየተሰራ ነው- የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት ጥራትን ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ መንግስት የምርቶችን ጥራት ለማስጠበቅ ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰ ቢሆንም የተፈለገውን ለውጥ ማምጣት እንዳልተቻለ ተገልጿል፡፡…

የተጀመሩ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ የክትትል ስራዎች ይጠናከራሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በአፋጣኝ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ይሠራል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ…