ኮሚሽኑ በአማራ ክልል ከ3 ቢሊየን ብር በላይ በጀት ተመድቦ የሴፍቲኔት ፕሮግራሞ ተግባራዊ እየተደረገ ነው አለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ በጀት ዓመት ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት ተመድቦ ልማታዊ የሴፍቲኔት ፕሮግራሞ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ምግብ ዋስትና አደጋ መከላከል ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በክልሉ የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም…