Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን መቀላቀሉን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ሊግ ሲጫወት የቆየው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን መቀላቀሉን አረጋግጧል፡፡ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ጌዲዮ ዲላን ያስተናገደው ኢትዮ ኤሌክትሪክ እንዳልካቸው ይልቃል እና አቤል ሀብታሙ ባሰቆጠሯቸው ጎሎች 2 ለ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ውጤታማ የመረጃ ስምሪት ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስትራቴጂክ እይታውን ካጋጠመው ሀገራዊ የደኅንነት ስጋት አንፃር በመቃኘት ውጤታማ የመረጃ ስምሪት ማድረጉን ገለጸ። አገልግሎቱ የ2014 የሥራ ዘመን የግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም…

በህልውና ዘመቻው በጀግንነት ለተሰዉ እና የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው የሚሊሻ አባላት እና ቤተሰቦቻቸው የእውቅና መርሀ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው በጀግንነት ለተሰዉ እና የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው በምስራቅ አማራ ለሚገኙ የሚሊሻ አባላት እና ቤተሰቦቻቸው ከ27 ሚሊየን 600 ሺህ ብር በላይ የማበረታቻ ገንዘብ ሰጦታና የእውቅና መርሀ ግብር በሸዋሮቢት ከተማ ተካሄደ።…

የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን “ከተፎካካሪነት ወደ መሪነት” በሚል መሪ ሀሳብ ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው ላይ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የፓርቲው አባላት እና አመራሮች ተሳትፍዋል። የነፃነት…

ኦፌኮ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናን በድጋሚ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ (ኦፌኮ) ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናን በድጋሚ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡን ገለጸ፡፡ ፓርቲው 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው፡፡ ፓርቲው በዚሁ ጉባዔው ከፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በተጨማሪ፥ አቶ በቀለ ገርባን…

በልደታ ክ/ከተማ ከ162 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ ከ162 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና ግንባታቸው የተጠናቀቁ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መርቀዋል። ከንቲባዋ በልደታ ክፍለ ከተማ የጤና፣ የትምህርት፣ የስፖርት ማዘውተሪያን ጨምሮ…

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከጋና አቻው ጋር የመልስ ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከጋና አቻው ጋር የሚያደርገውን የመልስ ጨዋታ ዛሬ ምሽት ያከናውናል። በአሰልጣኝ ፍሬው ሀይለገብርኤል የሚመራው ብሄራዊ ቡድኑ ምሽት 12 ሰዓት ለሚካሄደው የመልስ ጨዋታ ወደ አክራ በማቅናት ዝግጅቱን…

የኦሮሚያ የባህል ሳምንት በሻሸመኔ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ባህላችን ለቱሪዝም ዕድገታችን” በሚል መሪ ሀሳብ በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የባህል ሳምንት (ፌስቲቫል) በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መጋቢት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል፡፡ በዚህም በጠዋቱ በጎዳና ላይ…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ለአፋር ክልል ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በአፋር ክልል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች እና በጦርነቱ የወደሙ ፖሊስ ጣቢያዎችን ለማቋቋም የሚውል ከ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ በዚህም በጥሬ ገንዘብ 400 ሺህ ብር ፣…

አቶ ደመቀ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ጋር በዶሃ ተወያዩ። ውይይታቸውን ያደረጉት ከዶሃ ፎረም ጎን ለጎን ተገናኝተው። በውይይታቸው ላይም በሁለትዮሽ ግንኙነት…