Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ልዑካን ቡድን በዶሃ ፎረም በመካፈል ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ልዑካን ቡድን በኳታር "ዶሃ ፎረም" በመካፈል ላይ ይገኛል። የዶሃ ፎረም ዓለም አቀፋዊ የውይይት መድረክ ሲሆን ዘንድሮ "ወደ አዲሱ ዘመን ሽግግር" በሚል መሪ ሃሳብ…

በድርቅ ለተጎዱ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚደረገው ድጋፍ እስከ ሚያዝያ መጨረሻ ይቀጥላል – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድርቅ ለተጎዱ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚደረገው ድጋፍ እስከ ሚያዝያ መጨረሻ ድረስ እንደሚቀጥል የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ÷ በአቶ አብዲጀባር ሰኢድ የተመራውን ከሳዑዲ አረቢያ፣ ከተባበሩት…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ልማት ላይ በሚመክረው 8ኛው የቶኪዮ ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በአፍሪካ ልማት ላይ በሚመክረው 8ኛው የቶኪዮ ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፉ። አምባሳደር ሬድዋን በዚህ ወቅት ጃፓን በቶኪዮ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ አማካኝነት ከአፍሪካ…

ለልዩ ዘመቻዎች ኃይል እና ለሪፐብሊኩ የጥበቃ ኃይል አመራሮች እና አባላት ሜዳይ እና እውቅና ተሠጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህግ ማስከበር ህልውና ዘመቻ እስከ ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት በተካሄደው ሀገር የማዳን ዘመቻ የልዩ ዘመቻዎች ኃይል እና የሪፐብሊኩ የጥበቃ ኃይል ውጤታማ የተልዕኮ አፈጻጸም ማስመዝገባቸውን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም እና ወደር የሌለው…

በቱሪዝም ልማት ዘርፍ በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በቱሪዝም ልማት ዘርፍ ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ አግባቦች ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ፥ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ክልሉ ጋር አብሮ ለመስራት…

የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት 11 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚገመት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ለደቡብ ወሎ ዞን ጤና ተቋማትና ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግምታቸው 11 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት “ትራንስፎርም…

የተለያዩ ሀገራት ሚኒስትሮች በዓለም አቀፍ የፍልሰት ስምምነት ላይ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት ሚኒስትሮች በዓለም አቀፍ የፍልሰት ስምምነት ላይ በሞሮኮ ራባት ውይይት አካሂደዋል፡፡ በተካሄደው የዓለም አቀፉ የፍልሰት ስምምነት መድረክ ÷በዓለም አቀፍ ደረጃ ስምምነቱን ተግባራዊ ከማድረግ እና ከማስፈጸም አንፃር አመርቂ ውጤት…

ህገ ወጥ የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪ ግለሰብ ከ25 ቱርክ ሰራሽ ሽጉጦች ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ህገ ወጥ የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪ ግለሰብና ግብረ አበሩ ከ25 ቱርክ ሰራሽ ሽጉጦች ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። መነሻቸውን ከአማራ ክልል ባሕርዳር ከተማ ያደረጉት ህገ ወጥ የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪውና ግብረ…

በአሸባሪው ህወሓት የተዘረፈው የወልድያ ተንቀሳቃሽ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ሙሉ በሙሉ ተነቅሎ የተወሰደው የወልድያ ተንቀሳቃሽ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ በአዲስ ለመተካት የሚያስችል የፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ተጀምሯል። የፕሮጀክቱ የሲቪል ሥራዎች ሥራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ ከፈለኝ…

በጤና ተቋማት ውስጥ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ ከአጋር ድርጅቶች ጋር እንሰራለን – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ተቋማት ውስጥ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ ከአጋር ድርጅቶች ጋር እንሰራለን ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ዶክተር ሊያ ይህንን ያሉት ዛሬ በጅማ ዞን ሰቃ ጮቆርሳ ወረዳ የተለያዩ የጤና ተቋማትን በጎበኙበት ወቅት ነው።…