Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ “ዶንባስን ነጻ ወደ ማውጣት” ፊቷን ማዞሯን የሃገሪቱ የጦር ባለሥልጣናት አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ቀዳሚ ዓላማ “ዶንባስን ነጻ ማውጣት” ነው ሲሉ የጦር ባለሥልጣኖቿ ገለጹ፡፡ “ኮሎኔል ጀኔራል ሰርጌ ሩድስኮይ አሁን የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል ለሩሲያ ስጋት ሊሆን በሚችልበት ደረጃ ላይ ባለመሆኑ ሙሉ ትኩረታችን ዶንባስን ነጻ ለማውጣት…

አሉላ ገብረአምላክ የምዕራፍ ዘጠኝ የ”ፋና ላምሮት” ውድድር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራፍ ዘጠኝ የ”ፋና ላምሮት” የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር በዛሬው እለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡ ላለፉት ስምንት ሣምንታት ሲካሄድ የቆየው የ“ፋና ላምሮት” የምዕራፍ ዘጠኝ ውድድር ፣ ተወዳዳሪዎች ራሳቸው በመረጧቸው እና ዳኞች በመረጡላቸው…

ጠ/ሚ ዐቢይ ፖሊስን ዘመናዊ ሠራዊት ለማድረግ መንግሥት ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋገጡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፖሊስን ዘመናዊ ሰራዊት እንዲሁም የቴክኖሎጂ ብቃትና ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና መንግሥት ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋገጡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ፌዴራል…

በ40 ቀናት ውስጥ በ10 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ልዩ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ሸቤ ሶምቦ ወረዳ በ40 ቀናት ውስጥ ግንባታው የተጠናቀቀው ልዩ ትምህርት ቤት ተመረቀ። በኦሮሚያ ልማት ማህበር 10 ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ ከ40 ቀናት በፊት ግንባታው የተጀመረው የሸቤ ልዩ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት የማህበሩ…

የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ኤች አር 6600 እንዳይጸድቅ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤች አር 6600 ረቂቅ ሕግ እንዳይጸድቅና የሀገር ውስጥ ችግሮች ከምንጫቸው እንዲደርቁ ሁሉም የበኩሉን ጥረት እንዲያደርግ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጥሪ አቀረበ። ረቂቅ ሕጉ እንዳይጸድቅና የሀገር ውስጥ ችግሮችን ለመፍታት የፖለቲካ ፓርቲዎችን…

ምዕራባውያኑ ለሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት መፍትሄ እንዲያፈላልጉ ባይደን ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ምዕራባውያን አጋሮቻቸው ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ለምታደርገው ጦርነት መፍትሄ እንዲያፈላልጉ ጠየቁ፡፡ ጆ ባይደን ዛሬ ወደ አውሮፓ ሃገራት አምርተዋል። የጉዟቸው አላማም አሜሪካ ከምዕራባውያን አጋሮቿ ጎን በመቆም…

የኢትዮጵያን የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ለጂቡቲ ገበያ ለማቅረብ ስምምነት ተደረሰ

 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ አዳዲስ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ለጂቡቲ ገበያ ለማቅረብ ተስማሙ፡፡ የመጀመሪያው የኢትዮ-ጅቡቲ የአትክልትና ፍራፍሬ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በወቅቱም በርካታ የኢትዮጵያ ፍራፍሬና አትክልት ላኪዎች ከ20 በላይ…

የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በዚህም መሰረት፡- ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ነው፡፡ በ2004…

በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ሆስፒታሎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሃዮ ስቴት ግሎባል ዋን ሄልዝ በአማራ እና አፋር ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸው ሆስፒታሎቸን መልሶ ለማቋቋም የሚውል 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የላብራቶሪ ህክምና ቁሳቁስ ድጋፍን አድርጓል፡፡   ድጋፉን የተረከቡት የጤና…

ሰብዓዊ ድጋፉን ለማፋጠን መንግስት ያሳለፈው የግጭት ማቆም ውሳኔ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በመልካምነት የታየ ነው – የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ሰብዓዊ ድጋፉን ማሳለጥን መሠረት ያደረገው የግጭት ማቆም ውሳኔ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በመልካምነት የታየ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ በሰጡት…