Fana: At a Speed of Life!

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሀገርን ህልውና ለመታደግ ያለመ በመሆኑ ሁሉም ሀላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሰራዊት አባላትና በምስራቅ ወለጋ ዞን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ አባላት እንደ ሀገር በተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዝርዝር አፈፃፀም እና የአስፈፃሚ አካላት ሚና ላይ ተወያዩ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ…

የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ አመራሮች ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ሊለግሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትህ ሚኒስቴር ለጠቅላይ ዐቃቤ ዘርፍ ተጠሪ የሆኑ የስራ ክፍል አመራሮች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመለገስ ቃል ገብተዋል፡፡ አመራሩ በ 8 ወር ተከፍሎ የሚያልቅ የአንድ ወር…

ኢትዮ አሜሪካውያን በቨርጂኒያ የባይደንን አስተዳደር በምርጫ ካርዳቸው ለመቅጣት ወደ ተግባር ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴሞክራት ፓርቲን እና የባይደን አስተዳደርን በምርጫ ካርዳቸው ለመቅጣት በቨርጂኒያ የሚገኙ ኢትዮ አሜሪካውያን ወደ ተግባር ገብተዋል። በኢትዮጵያ ውስጣዊ ጉዳይ ጣልቃ በመግባትና አላስፈላጊ ጫና በማድረስ ላይ የሚገኘውን የዴሞክራት ፓርቲ…

ለተመረዘ ሰው ምን ማድረግ አለብን?

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቅራቢያዎ ያለ ሰው በተለያዩ ምክንያቶች ቢመረዝ እርዳታ እስከሚመጣ ድረስ መደረግ የሚገባቸው እና የሌለባቸው የህክምና እርዳታዎች አሉ፡፡ መመረዝ ስንል ምንን ያጠቃልላል? 1.የሚጠጣ ወይንም የሚዋጥ መርዝ 2.በአየር ወይንም በትንፋሽ…

በመዲናዋ ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ጸጥታ ለሚጠብቁ የህብረተብ ክፍሎች ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ አደረጃጀት መስርተው የአካባቢያቸውን ጸጥታ ለሚጠብቁ የህብረተሰብ ክፍሎች ስልጠና መስጠት ተጀምሯል፡፡ በዚህ መሰረት የልደታ፣ የንፋስ ስልክ ላፍቶ እና አቃቂ ክፍለ ከተሞች በህዝብ አደረጃጀት ተደራጅተው…

የብልጽግና ፓርቲና የራሽያ ዩናይትድ ፓርቲ ግንኙነታቸው በሚጠናከርበት ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌዴሬሽን አምባሳደር ኢቨጌኒ ቴረኺን የብልጽግና ፓርቲና የሩሲያ ዩናይትድ ፓርቲን ግንኙነት በሚጠናከርበት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ ከዚህ ቀደም በፓርቲዎቹ…

በጋይንት ጋሸና ግንባር የከተተው ሕዝባዊ ሠራዊት ግዳጁን በብቃት እየፈጸመ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምዕራብ ጎጃም ዞን ወደ ጋይንት ጋሸና ግንባር የከተተው ሕዝባዊ ሠራዊት የሚሰጠውን ግዳጅ በብቃት እየፈፀመ መሆኑን አባላቱ ተናገሩ፡፡   የሕዝባዊ ሠራዊቱ አባላት ወደ ግንባር ካቀኑበት ዕለት ጀምሮ ስለግንባሩ አጠቃላይ ሁኔታና ስለ ጠላት…

ሩሲያ አንካራ አዲስ ተዋጊ ጄት ለማምረት የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ አንካራ አዲሱን አምስተኛ ትውልድ ተዋጊ ጄት ለማምረት የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች። ሞስኮ የኔቶ አባል የሆነችውን ቱርክ አዲሱን ተዋጊ ጄት እንድታመርት ለመርዳት ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ ወታደራዊ-ቴክኒካል…

የለገጣፎ ለገዳዲ የባጃጅ አሽከርካሪዎችና ባለንብረቶች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር የባጃጅ አሽከርካሪዎችና ባለንብረቶች በዘመቻ መልክ ለአገር መከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ። የከተማው የትራንስፖርት ባለስልጣን ሃላፊ አቶ ተፈራ ደምሴ ÷ ከ233 የሚበልጡ የከተማዋ የባጃጅ አሽከርካሪዎችና…

አፍሪካውያን ነጻነታቸውን ሁልጊዜም ሊጠብቁት ይገባል – በኢትዮጵያ የአንጎላ አምባሳደር

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን የአገራቸውን ነፃነትና ሉዓላዊነት በየዓመቱ ቀን እየጠበቁ የሚያከብሩት ብቻ ሳይሆን ሁሌም የሚጠብቁት እና ዘብ የሚቆሙለት ሊሆን እንደሚገባ በኢትዮጵያ የአንጎላ አምባሳደር ፍራንሲስ ጆዜ ዳ ክሩዝ አሳሰቡ፡፡ አንጎላም ሆነች ሌሎች…