Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በየሣምንቱ እሁድ የንግድ ባዛር ይዘጋጃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየታየ ያለውን የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እንዲሁም በምርት አቅርቦትና ስርጭት የሚፈጠረውን ሰው ሰራሽ የዋጋ ንረት ለመቀነስ እንዲያስችል ታስቦ ባዛር ማዘጋጀት ማስፈለጉን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ባዛሩ…

የሽብር ቡድኑ እያደረሰ ያለውን ጥፋት በጋራ መመከት ይገባል -የኦሮሚያ ክልል መጅሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ወራሪ ኃይል ኢትዮጵያን ለማፍረስ በአማራና በአፋር ክልሎች እያደረሰ ያለውን ጥፋት ተጋግዞ በጋራ መመከት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል መጅሊስ አስታወቀ። መጅሊሱ በኮምቦልቻ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር ግምት ያለው…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ያስመርቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለ66ኛ ጊዜ ከ4 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ነገ እንደሚያስመርቅ ተገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 4 ሺህ 47 ተማሪዎችን እንደሚያስመርቅ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍና ህዝብ…

ህወሓት በአፋር በንፁሃን ላይ የከባድ መሳሪያ ጥቃትና ግድያ ፈጽሟል – የዓይን እማኞች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝብን በጠላትነት የፈረጀው አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ጭፍራ ንፁሃን ላይ የከባድ መሳሪያ ጥቃት መክፈቱን ከከተማዋ በስጋት የሸሹ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ቡድኑ ወደ ከተማዋ ሰርጎ ለመግባት መድፍና ሌሎች ከባድ…

ከቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ምርቶች ከ333 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ ከቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ከ333 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ገቢው የተገኘው ወደተለያዩ የዓለም አገራት ከተላከው…

ሕወሓት በፈፀመው ግፍ ማኅበራዊ ፣ ስነ-ልቦናዊና ሰብዓዊ ጉዳት ደርሷል – ዶክተር እንዳለ ኃይሌ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በሰሜን ወሎና ሌሎችም አካባቢዎች በፈፀመው ግፍ በነዋሪዎች ላይ ከፍ ያለ ማኅበራዊ፣ ስነ-ልቦናዊና ሰብዓዊ ጫና እና ጉዳት መድረሱን የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ዶክተር እንዳለ ኃይሌ ተናገሩ።…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የተመራውና የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ሚኒስትር ዴኤታዎችና ሌሎች ባለሙያዎችን ያካተተው ልዑክ ዛሬ ጅግጅጋ ገብቷል። ልዑኩ ጅግጅጋ ሲገባ የሶማሊ ክልል ምክትል ፕሬዚደንት አቶ ኢብራሂም ኡስማን፣ የሶማሊ ክልል ፕሬዝዳንት…

የብሄራዊ መረጃና ደኀንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የደቡብ ሱዳን የመረጃ ኦፊሰሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የብሄራዊ መረጃና ደኀንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የደቡብ ሱዳን የመረጃ ኦፊሰሮችን ለመጀመሪያ ጊዜ በመረጃ ኪነሙያ በማሰልጠን በዛሬው ዕለት አስመረቀ። የብሄራዊ መረጃና ደኀንነት አገልግሎት የሃገርን ብሄራዊ ጥቅም የማስጠበቅ…

በምስራቅ ጉጂ ዞን ስምንት የሸኔ ታጣቂዎች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጉጂ ዞን ስምንት የሸኔ ታጣቂዎች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ። በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን ለመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ከሰጡ የሸኔ አባላት መካከል አራቱ ከነትጥቃቸው እንደሆነ ኢዜአ ከስፍራው አረጋግጧል።…

ለመስኖ ልማት ስራዎች ውጤታማነት ትኩረት ሊሰጥ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በርካታ ቢሊየን ብር እያወጣች የምትገነባቸው የመስኖ ልማት ስራዎች የተሻለ ውጤታማ እንዲሆኑ መንግስት ተገቢውን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ የግብርና ምሁራን ገለጹ። በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የግብርና ተመራማሪ ዶክተር…