Fana: At a Speed of Life!

ወንድሜ ኢስማኤል ዑመር ጌሌ ወደ ሁለተኛ ቤትዎ እንኳን በደህና መጡ -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጅቡቲ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ወንድሜ ኢስማኤል ዑመር ጌሌ ጋር በሚቀጥሉት ሁለት ቀናት በጋራ ጉዳዮቻችን ላይ ፍሬያማ ውይይት እንደምናደርግ እምነቴ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ የጅቡቲ…

አገር አቀፍ የህጻናት ፓርላማ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአዲስ መልክ የተደራጀ አገር አቀፍ የህጻናት ፓርላማ ተመሰረተ። ፓርላማው ከዚህ በፊት ሞዴል የህጻናት ፓርላማ በሚል ተቋቁሞ የነበረ ሲሆን÷ ዛሬ ጠንካራ አደረጃጀት ፈጥሮ በአዲስ መልክ ተቋቁሟል ተብሏል። በህዝብ…

የውሃ ፕሮጀክቶችን የግንባታ ጊዜ መጓተት ያስቀራል የተባለ ሶፍትዌር በለፀገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውሃ ፕሮጀክቶች ላይ የሚስተዋል የዲዛይን ጥራት ችግርና የግንባታ ጊዜ መጓተት ለማስቀረት የሚያስችሉ ሶፍትዌሮች ማበልፀጉን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምሳደር አስፋው ዲንጋሞ÷…

አትሌት ሙክታር ኢድሪስ በስፔን የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ሪከርድ በማሻሻል ጭምር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሙክታር ኢድሪስ በስፔን የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ የቦታውን ሪከርድ በመስበር ጭምር አሸንፏል፡፡ አትሌቱ 28:34 በሆነ ጊዜ በመግባት ነው የቦታውን ሪከርድ ጭምር በማሻሻል መሸነፍ የቻለው፡፡ በተመሳሳይ…

ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የበልግ ዝናብ አጋጣሚን በመጠቀም በድርቅ ተጎድተው በቆዩት የቦረናና ኮንሶ አካባቢ የሙከራ ትግበራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የበልግ ዝናብ አጋጣሚን በመጠቀም በድርቅ ተጎድተው በቆዩት የቦረናና ኮንሶ አካባቢ ሁለተኛ ዙር የሙከራ ትግበራ እየተካሄደ ነው። ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ በአካባቢዎቹ ደመናን የማበልጸግ ስራ ተከናውኗል።…

ማህበረሰቡ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናውን እየጠበቀ የእግርና ሳይክል ጉዞን እንዲያጎለብት ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ማህበረሰቡ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናውን እየጠበቀ የእግርና የሳይክል ጉዞን እንዲያጎለብት ጠይቀዋል፡፡ በድሬደዋ አስተዳደር ሳምንታዊ ከተሽከርካሪ ነፃ የብስክሌተኞች እና…

አቶ ጃንጥራር አባይ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የከተማ ግብርናን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በ56 ሄክታር መሬት ላይ የከተማ ግብርናን አስጀመሩ። በከተማዋ መሬት ጦም እንዳያድርና የፍጆታ ምርትን ለከተማው ህዝብ ለማቅረብ…

የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በወረራ የደረሰበትን ውድመት ለመታደግ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ኦሮሞ ልማት ማህበር የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በአሸባሪው ቡድን ወረራ ውስጥ በነበረበት ወቅት የደረሰበትን ውድመት ለመታደግ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ እያካሄደ መሆኑ ተገለጸ። በገቢ ማሰባሰቢያ መድረኩ ላይ…

“የአዲስ አበባ የእሁድ ገበያ ተጠናክሮ ቀጥሏል” -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የእሁድ ገበያ ተጠናክሮ መቀጠሉን የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከተጀመረ ወራትን ያስቆጠረው የእሁድ ገበያ አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ በማገናኘት በከተማዋ የኑሮ ውድነትን ለማቃለልና የግብይት ስርዓቱን ጤናማ ለማድረግ…

ኢትዮጵያዊው ፍቅሬ በቀለ በወንዶች የሮም ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገብ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሮም የወንዶች ማራቶን ኢትዮጵያዊው ፍቅሬ በቀለ አዲስ ክብረ ወስን በማስመዝገብ አሸነፈ፡፡ አትሌቱ 2 ሰዓት ከ6 ደቂቃ ከ48 ሴኮንድ በሆነ ሰዓት አዲስ ክብረ ወሰን የሰበረ ሲሆን፥ ኬንያዊው ቤንጃሚን ኪፕቶ በ2009 ያስመዘገበውን ሪከርድ በመሰበር…