በደቡብ ክልል ግንባታቸው የተጓተቱና የተቋረጡ የልማት ፕሮጀክቶች አሰራር ዳግም እንዲፈተሸ የክልሉ ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ግንባታቸው የተጓተቱ እና የተቋረጡ የልማት ፕሮጀክቶች አሰራር ዳግም ሊፈተሸ እንደሚገባ የክልሉ ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ፡፡
በክልሉ የልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ መጓተትና መቋረጥ በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ እንደሚገኝ…