ሴናተር ኪም ጃክሰን በህወሓትና ደጋፊዎቹ የሀሰት መረጃ በመታለል ኢትዮጵያ ላይ አግባብ ያልሆነ አቋም በመውሰዳቸው ይቅርታ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የጆርጂያ ሴናተር ኪም ጃክሰን፥ በህወሓትና ደጋፊዎቹ ፕሮፖጋንዳና የሀሰት መረጃ በመታለል አለአግባብ ኢትዮጵያ ላይ ለወሰዱት የተሳሳተ አቋም ይቅርታ ጠየቁ፡፡
ሴናተሯ ይቅርታ የጠየቁት በአሜሪካ የኢትዮጵያ…