Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ የስፓሽያል የልማት ማዕቀፍ አውደጥናት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የከተማ ልማት ሥራ ክፍል ጋር በመተባበር ሀገራዊ የስፓሽያል የልማት ማዕቀፍ አውደጥናት ተጀመረ፡፡ በአውደጥናቱ የየክልሎች የፕላንና ልማት…

በምሥራቅ ወለጋ ዞን ከ3 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ መዘጋጀቱ ተገለፀ

ከአዲስ አበባ፣ሚያዝያ 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ወለጋ ዞን ለመኸር ወቅት የሚያገለግል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የተፈጥሮ ማዳበሪያ መዘጋጀቱን የዞኑ የግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የአፈር ለምነት ማሻሻያ ቡድን መሪ አቶ ዓለሙ አስፋው እንደገለጹት÷…

በቂ እረፍት እንዴት ማግኘት ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ሳውንድራ ዳልተን ስሚዝ በጻፉት ‘’ሴክሬድ ሬስት’’ መፅሐፋቸው ላይ የሰው ልጅ ከድካም ተላቆ እንዴት በቂ እረፍት ሊያገኝ እንደሚችል ይጠቁማሉ። ዶክተር ሳውንድራ እንደሚሉት የተለያዩ የእረፍት ዓይነቶች አሉ፤ እነዚህ የእረፍት ዓይነቶች…

በደቡብ አፍሪካ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ440 በላይ ደረሰ

ከአዲስ አበባ፣ሚያዚያ 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ከጥቂት ቀናት በፊት በደቡብ አፍሪካ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 443 መድረሱ ተገለጸ፡፡ በደቡብ አፍሪካ ክዋዙሉ-ናታል ግዛት ከጥቂት ቀናት በፊት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት የተከሰተውን የጎርፍ እና የአፈር…

የታዳጊዎች የፓይለት ፕሮጀክቶችን ፍሬ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም -አቶ ኢሳያስ ጅራ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በየክልሉ የሚገኙ የታዳጊዎች የፓይለት ፕሮጀክቶችን ፍሬ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም ሲሉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚደንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚደንቱ ከሰሞኑ በተለያዩ ክልሎች የሚካሄዱትን የታዳጊዎች እግር ኳስ ፓይለት ፕሮጅክቶች…

በጦርነትና በግጭት ውስጥ ሆነው ተፈትነዋል ተብለው የተለዩ የ12ኛ ክፍል የማለፊያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች በዚህ አመት ይፈተናሉ – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጦርነት እና በግጭት ውስጥ ሆነው ተፈትነዋል ተብለው የተለዩ እና የ12ኛ ክፍል የማለፊያ ውጤት ያላመጡ በዚህ ዓመት በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና እንደ መደበኛ ተማሪ ሆነው መፈተን እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስቴር…

1  ሺህ 72 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዛሬ በተደረገው ሶስት በረራ 1  ሺህ 72  ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በመጀመሪያው በረራ 348 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ፥ በሁለተኛው በረራ 354 ዜጎች  እንዲሁም በሶስተኛው በረራ 370 ዜጎች ወደ…

በአቶ አሕመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ዋሺንግተን ዲሲ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አመታዊ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ዋሺንግተን ዲሲ ገባ። ልዑኩ በቆይታው ከስብሰባው ባለፈ የሁለትዮሽና የባለ ብዙ ወገን ምክክር…

ቱርክ በሰሜናዊ ኢራቅ ወታደራዊ ዘመቻ ማካሄድ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቱርክ በሰሜናዊ ኢራቅ ወታደራዊ ዘመቻ ማካሄድ መጀመሯን አስታውቃለች፡፡ የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር በዛሬው እለት እንደገለጸው የኩርድ ሰራተኞች ፓርቲ (ፒኬኬ) ታጣቂዎች ላይ ያነጣጥረ ድንበር ተሻጋሪ ወታደራዊ ዘመቻ ተጀምሯል።…

ሕብረተሰቡን ተሳታፊ ማድረግ ለሰላም መረጋገጥ አስፈላጊ ነው – ዶክተር ቀነአ ያደታ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለሕዝብ ተሳትፎ ሰላምን ማረጋገጥ ስለማይቻል ሕብረተሰቡን ተሳታፊ ማድረግ ለሰላም መረጋገጥ አስፈላጊ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቀነአ ያደታ ተናገሩ፡፡ ቢሮው ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ…