Fana: At a Speed of Life!

ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን ዛሬ ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አንደኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ዛሬ ከዩጋንዳ ጋር ያካሂዳል፡፡ የመልስ ጨዋታው ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይካሄዳል መባሉን ከእግር ኳስ ፌዴሬሽን…

ጨፌ ኦሮሚያ ከነገ ጀምሮ መደበኛ ጉባኤውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ ከነገ ጀምሮ መደበኛ ጉባኤውን እንደሚያካሂድ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤዋ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ጉባኤው በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር፣ ህዝብን ለከፍተኛ ምሬት እየዳረገ…

የዓለም የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ቀን በዲቦራ ፋውንዴሽን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት (ዳውን ሲንድረም) ቀን በዲቦራ ፋውንዴሽን አዘጋጅነት ለሁለተኛ ጊዜ በእግር ጉዞና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ ዕለቱ “አካታችነት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም” በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረ…

በአትክልት ተራ አካባቢ ለሚገነባው የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠሪያ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አትክልት ተራ አካባቢ ለሚገነባው የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠሪያ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ በክፍለ ከተማው አትክልት…

በምግብ ራሳችንን ለመቻል ምርታማነታችንን ማፋጠን በእጅጉ ያስፈልገናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስንዴ አቅርቦት በዓለም አቀፍ ሁነቶች ጫና እየደረሰበት በመሆኑ በምግብ ራሳችንን ለመቻል ምርታማነታችንን ማፋጠን ይገባናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራ የሚኒስትሮችና የክልል…

6ኛ ዕዝ ከፍተኛ ተጋድሎና ጀብድ ለፈፀሙ አመራርና አባላት የሜዳይና የማእረግ ማልበስ ስነ-ስርዓት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛ ዕዝ ከህግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻው ጀምሮ እስከ ኅብረ ብሄራዊ አንድነት ዘመቻ ድረስ ከፍተኛ ተጋድሎ ላደረጉና ጀብድ ለፈፀሙ የሰራዊት ክፍሎች፣ አመራር እና አባላት የሜዳይና የማእረግ ማልበስ ስነ-ስርዓትአካሂዷል፡፡…

በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት በመውጣት ድል ተቀዳጁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ በ18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ምሽት 4:35 ላይ በሴቶች ምድብ የተደረገው የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት በመውጣት ድል ተቀዳጅተዋል። በ1 ሺህ 500 ሜትር…

በበጋ መስኖ እየለማ የሚገኘው የስንዴ ሰብል ተስፋ ሠጭ መሆኑን የአማራ ክልል ም/ቤት አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጎንደር ዙሪያ፣ በእንፍራንዝና ምዕራብ ደምቢያ ወረዳዎች በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ ሰብልን ጎብኝተዋል።   በጉብኝቱ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር  ጀነራል…

መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለአገራዊ ራዕይ መሳካትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራዊ ራዕይ መሳካትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በቀጣይ ለህዝብ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ላይ ግንዛቤ መፍጠርን ዓላማ…

ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ለደቡብ ሱዳን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች-አምባሳደር ነቢል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ለደቡብ ሱዳን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህዲ ገለጹ፡   አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ኤልዛቤት…