Fana: At a Speed of Life!

በበጋ መስኖ እየለማ የሚገኘው የስንዴ ሰብል ተስፋ ሠጭ መሆኑን የአማራ ክልል ም/ቤት አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጎንደር ዙሪያ፣ በእንፍራንዝና ምዕራብ ደምቢያ ወረዳዎች በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ ሰብልን ጎብኝተዋል።   በጉብኝቱ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር  ጀነራል…

መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለአገራዊ ራዕይ መሳካትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራዊ ራዕይ መሳካትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በቀጣይ ለህዝብ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ላይ ግንዛቤ መፍጠርን ዓላማ…

ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ለደቡብ ሱዳን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች-አምባሳደር ነቢል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ለደቡብ ሱዳን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህዲ ገለጹ፡   አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ኤልዛቤት…

የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የጉባኤ ውሳኔዎችን አስመልክቶ በቅርቡ ከህብረተሰቡ ጋር እወያያለሁ አለ

የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የጉባኤ ውሳኔዎችን አስመልክቶ በቅርቡ ከህብረተሰቡ ጋር እወያያለሁ አለ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የጉባኤ ውሳኔዎችን በተመለከተ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ጋር…

በኢትዮጵያ ፀጥታና ደህንነት ዘርፍ የተካሄደውን የሪፎርም ስራ የሚዳስስ መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፀጥታና የደህንነት ዘርፍ ላይ የተካሄደውን የሪፎርም ስራ ጨምሮ አጠቃላይ ሃገራዊ የለውጥ ስራዎችን የሚዳስስ መጽሐፍ ተመረቀ። መጽሐፉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በጋራ ያዘጋጁት መሆኑ…

አሸባሪው ህወሓት በየጊዜው በሚያደርገው ትንኮሳ የተፈናቀሉ ዜጎችን ደህንነቱ በተጠበቀ ቦታ የማስፈር ስራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በየጊዜው በሚያደርገው ትንኮሳ የተፈናቀሉ ዜጎችን ደህንነቱ በተጠበቀ መጠለያ የማስፈር ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡   የኮሚሽኑ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ ከ679 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በማፅደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ 679 ሚሊዮን 87 ሺህ 375 ብር ተጨማሪ በጀት በማፅደቅ ተጠናቀቀ፡፡   ተጨማሪ በጀቱ በክልሉ የተፈጠረውን የፋይናንስ እጥረት ችግር በመቅረፍ የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ለማሳለጥ…

የኢትዮጵያ አየር ሃይል የሀገሪቱ አየር ክልል አስተማማኝ ዘብ ነው – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ሃይል ከየትኛውም ጊዜ በላቀ መልኩ የአገር ሉአላዊነት አለኝታና የኢትዮጵያ አየር ክልል አስተማማኝ ዘብ መሆኑን የአየር ሃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለፁ።   የኢትዮጵያ አየር ሃይል ዋና አዛዥ…

በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅ/ጽ/ቤት የጉባኤ ውሳኔዎችን በተመለከ ከህዝቡ ጋር ሊወያይ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የጉባኤ ውሳኔዎችን በተመለከ ከህዝቡ ጋር ሊመክር ነው፡፡   ብልጽግና ፓርቲ በቅርቡ የመጀመሪያ ጉባኤ ውን ማካሄዱ ይታወቃል፡፡   ይህን ተከትሎም በብልጽግና…

በአገራዊ ምክክሩ ሁሉም ዜጋ ከግላዊ ፍላጎት በመላቀቅ ገንቢ ሚና ሊጫወት ይገባል- የጋሞ አባቶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገሪቱ ዘላቂ ሠላም መረጋገጥ ሁሉም ዜጋ በአገራዊ ምክክሩ ከግል ፍላጎት በመላቀቅ ገንቢ ሚና ሊጫወት ይገባል ሲሉ የጋሞ የባህል አባቶች ተናገሩ። የጋሞ ህዝብ የባህል አባት አቶ መንግስቱ ደምሴ በሰጡት አስተያየት፤ ሁላችንም…