Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ለሚገኙ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተለያዩ የአመራር እርከን ላይ ለሚገኙ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ ተደርጓል፡፡ ገለፃውን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ ምክትል ርዕሰ…

ለቦንጋ ገብረፃዲቅ ሻዎ አጠቃላይ ሆስፒታል የማስፋፊያ ግንባታ የቦታ ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ለጤና ባለሙያዎች መኖሪያና ለሌሎች መሰረታዊ የህክምና አገልግሎቶች የሚውሉ የህንፃዎች ማስፋፊያ ቦታ ርክክብ ተደርጓል። የግንባታ ስራው ከ158 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚደረግበት ሲሆን÷ ሙሉ ወጪው…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትመን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርምሮ ማጽደቁን ተከትሎ፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ ይፋ ሆኗል፡፡ በዚሁ መሠረት “የሃገርን ህልውና እና…

የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መከረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት በክልሉ ከሚገኙ አጠቃላይ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሄደ። የሀረሪ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ በውይይት መድረኩ ላይ ፥…

የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሰልጠኛ ማዕከል የልዩ ሀይል ኮማንዶዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሰልጠኛ ማዕከል ለ36ኛ ዙር የልዩ ሀይል ኮማንዶዎችን አስመረቀ። የልዩ ሀይል ዘመቻዎች ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሹማ አብደታ በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ ፥ህዝቦችን በማጣላት ሀገሪቷን በተለያየ መልኩ ሲዘርፍና…

የጥቅምት 24 ሰማዕታት በደቡብ ሱዳን ታስቦ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በአሸባሪው ህወሐት ለተሰዉ የጀግናው የሰሜን ዕዝ መከላከያ ሰራዊት አባላት የሰማዕታት ቀን በደቡብ ሱዳን ጁባ በኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ታስቦ ዋለ፡፡ ዝክረ ሰማዕታቱ የታሰበው "ክብር…

ኢትዮጵያዊው የኖክ ኩባንያ ባለቤት በጅቡቲ የ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ባለቤትነቱ የኢትዮጵያ የሆነው ኖክ በሃገረ ጅቡቲ የ1ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ለመጀመር ስምምነት ላይ ፈፅሟል፡፡ በጎረቤት ሀገራት ኢንቨስትመንቶችን ለማስፋፋት እየተደረገ ያለውን ጥረት ተከትሎ የኢትዮጵያዊው ባለሃብት ንብረት የሆነው ኖክ…

በጎንደር ከተማ ለሰራዊቱ ስንቅ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ለሰራዊቱ ስንቅ በማዘጋጀት የኋላ ደጀንነት ሚናቸውን እየተወጡ ነው፡፡ በፋሲል እና ጃንተከል ክፍለ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች እና የመንግስት ሰራተኞች የኋላ ደጀንነት ሚናቸውን ለመወጣት ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ…

በዳንግላ ከተማ ለዘማቾች የስንቅ ዝግጅት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳንግላና ከተማ በህልውና ዘመቻ ግንባር ላይ ለሚገኙና ወደ ግንባር ለሚያቀኑ ዘማቾች የስንቅ ዝግጅት ተደርጓል፡፡ በመንግስት ሠራተኞችና በአምስቱ የከተማ ቀበሌ ነዋሪዎች በጋራ ትብብር የ10 ኩንታል ዳቦ ቆሎና 10 ኩንታል የገብስ ቆሎ ዝግጅት…

የባንዳዎች የመጨረሻው ታሪክ መቃብር ይሆናል -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ታሪክ መሸነፍ አይፈቀድም ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ፥ የባንዳዎች የመጨረሻው ታሪክ መቃብር ይሆናልም ነው ያሉት። በዛሬው…