የ33ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ በጌዴዮ ዞን ገርባሀሬ ወረዳ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች የምግብ ፍጆታ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ33ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ በአካባቢው ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች የምግብ ፍጆታዎች ድጋፍ አደረገ።
በደቡባዊ ሶማሊያ “ሴክተር 3 የአፍሪካ ኅብረት ሠላም አስከባሪ” ሥር ሆኖ ግዳጁን እየተወጣ የሚገኘው የ33ኛ…