መልካም አጋርነት ዘላቂ የሚሆነው በመከባበር ላይ የተመሠረት እኩልነት ሲኖር ነው-አምባሳደር ተሾመ ቶጋ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መልካም አጋርነት ዘላቂ የሚሆነው በሁለቱም ወገኖች በኩል በመከባበር ላይ የተመሠረት እኩልነት ሲኖር ነው ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ተናገሩ ፡፡
በአፍሪካ እና ቻይና ሥልጣኔዎች ዙሪያ ያተኮረ…