Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት ግመሎቻችንን ጭምር ጨፍጭፏል -የሰመራ ሎጊያ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "አሸባሪው ህወሓት የአፋር ህልውናን ለማጥፋትና ለህዝባችን ያለውን ንቀት ለማሳየት ግመሎቻችንን ጭምር ጨፍጭፏል" ሲሉ በአፋር ክልል የሰመራ ሎጊያ ነዋሪዎች ገለጹ። አሸባሪው ህወሓት በአፋር ህዝብ ላይ ዳግም ጥቃት ማድረሱ ቡድኑ ካለፈው…

ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ ከ 4 ሺህ 700 በላይ ሰዎች በኮቪድ -19 ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ ከ 4 ሺህ 700 በላይ ሰዎች በኮቪድ 19 ሲያዙ 227 ሰዎች ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለፀ። ኢንስቲትዩቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቀው በሳምንቱ 139 ሰዎች ለፅኑ…

በተራድኦ ተቋማት ስም የሚንቀሳቀሱ ተቋማት በሃገር ሉዓላዊነት ላይ ተጽእኖ እንዳያደርሱ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል -ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በተራድኦ ተቋማት ስም የሚንቀሳቀሱ ተቋማት በሃገር ሉአላዊነትና አንድነት ላይ ተጽእኖ እንዳያደርሱ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል ሲሉ የህግና የታሪክ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ እና…

በአማራና በአፋር ክልሎች ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና በአፋር ክልሎች በአሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ሳቢያ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ በሌሎች የአገሪቷ ክፍሎች በተፈጥሯዊ አደጋ ለተፈናቀሉና ለችግር…

ሉሲዎቹም ከ2022 የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ውጪ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሴቶች አፍሪካ ዋንጫ የመጀመርያ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ኢትዮጵያ ዩጋንዳን 2 ለ0 ማሸነፍ ብትችልም በድምር ውጤት ሉሲዎቹም ከ2022 የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ውጪ ሆነዋል። ኢትዮጵያና ዩጋንዳን በድምር ውጤት 2 እኩል መሆናቸውን…

ግብርና ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ የማቅረቡ ስራ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሽንኩርትና ሌሎች የግብርና ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሕብረተሰቡ የማቅረቡ ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ጊዜያት በግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርቶች ላይ የሚስተዋለውን…

የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል ፖሊስ አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ለ9ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል ፖሊስ አባላት በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ በምርቃት መርሃ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት…

የምኅንድስና ዘርፍ ለቻይና ቀጣይ ዕድገት ቁልፍ ድርሻ እንዳለው ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምኅንድስና ትምህርት ዘርፍ ለቀጣይ የቻይና ቴክኖሎጂ እድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ተገለጸ፡፡ በፈረንጆቹ ከጥቅምት 22 እስከ 24 በቻይና ፔኪንግ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲው መማክርት ሊቀ መንበር ሹ ሻይፒንግ እንደተናገሩት…

የቱርኩ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደስታ መግለጫ ላኩ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጅብ ጣይብ ኤርዶኻንለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫ ላኩ። ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በደስታ መግለጫቸው ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመሾማቸው የተሰማቸውን ደስታ…

ሱዳናውያን ችግሮችን በራሳቸው አቅም የመፍታት ችሎታ አላቸው ብለን እናምናለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳናውያን አሁን ላይ በሀገሪቱ የተፈጠረውን ችግር በራሳቸው አቅም መፍታት እንደሚችሉ እምነታቸው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዓረብኛ ቋንቋ ባስተላለፉት…