ገዢው ፓርቲ በጉባኤው ያስቀመጣቸውን ነጥቦች በተጨባጭ ሊተገብር ይገባል -የፖለቲካ ፓርቲ የስራ ሃላፊዎች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ገዢው ፓርቲ ብልጽግና በአንደኛ ጉባኤው ያስቀመጣቸውን ነጥቦች በተጨባጭ ስራ ላይ እንዲውሉ ልዩ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ የፖለቲካ ፓርቲ የስራ ሃላፊዎች ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የእናት ፓርቲ ከፍተኛ የስራ ሃላፊ…