Fana: At a Speed of Life!

ሽብርተኛው ህውሃት ከራያ ወጣቶች ተቃውሞና እምቢተኝነት ገጠመው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛዉ ህውሃት በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን የራያ ወጣቶችን ቤት ለቤት እየዞረ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የከፈተዉን ጥቃት እንዲቀላቀሉ ለማስገደድ ጥረት ቢያደርግም ተቃዉሞና እምቢተኝነት እንደገጠመዉ ምንጮቻችን ከስፍራዉ…

የስትሮክ ህመም አስከፊነት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንጎል ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ )ህመም አስከፊነት በአግባቡ ግንዛቤ በመያዝ ህብረተሰቡ ራሱን መጠበቅና መከላከል እንዳለበት ጤና ሚኒስቴር አሳሰቧል፡፡   ስትሮክ በአንጎላችን ክፍል ውስጥ ያለው የደም ዝውውር በተለያዩ…

በቦረና በተከሰተው ድርቅ የምግብ እጥረት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት እየተሰራ ነው-አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ የምግብ እጥረት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታውቋል፡፡   የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

ዓመታዊው የጤና ዘርፍ የምክክር ጉባኤ ከጥቅምት 19 ጀምሮ በጅግጅጋ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 23ኛው ዓመታው የጤና ዘርፍ የምክክር ጉባኤ ከፊታችን ጥቅምት 19 ጀምሮ ለሶስት ቀናት በጅግጅጋ ከተማ የሚካሄድ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ጉባኤው “ ምላሽ ሰጪ የጤና ስርዓት በአዲስ ምዕራፍ " በሚል መሪ ሃሳብ ከጥቅምት 19 እስክ 21…

ከድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ውጭ ከተላከ ምርት 7 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 17፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ውጭ ከተላኩ የተለያዩ ምርቶች 7 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የፓርኩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም አስታወቁ።   ለ2ሺህ ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረው የኢንዱስትሪ ፓርኩ÷ድሬዳዋ…

በአብዬ የሚገኘው የሰላም አስከባሪ ሠራዊት ተልዕኮውን በብቃት እየፈፀመ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብዬ የሚገኘው የ24ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ 4ኛ ኤፒሲ ሻምበል የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ በአስተማማኝ ሁኔታ እየፈፀመ እንደሚገኝ ተመላከተ።   የሻምበሉ ዋና አዛዥ ሻለቃ በርሄ ሀጎስ÷መነሻችንን ሀጎግ በማድረግ…

ቢሮው ህዝብን በማሳተፍ የክልሉን ዘላቂ ሰላም እናረጋግጣለን አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝቡን በባለቤትነት በማሳተፍና በማቀናጀት በክልሉ ቀጣይነት ያለው ሰላም ለማረጋገጥ እንደሚሰራ የሐረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ገለጸ። ሃላፊው አቶ ጥላሁን ዋደራ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ ህዝቡ ካለምንም ስጋት…

በአየር ሃይል የደጀን አቪዬሽን ኢንዱስትሪ የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር ሃይል የደጀን አቪዬሽን ኢንዱስትሪ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና የተሻለ የስራ አፈፃፀም ለነበራቸው መስመራዊ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ።   የኢትዮጵያ አየር ሃይል ምክትል አዛዥ ለሰው ሃብት ልማት ብ/ጄ…

የምዕራብ ጎጃም ዞን በደሴ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን በአሸባሪው ህወሓት ወራሪ ኃይል ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች የሚውል 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረገ። የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊና የድጋፉ አስተባባሪ አቶ ወንድሜነህ ልየው…

የማረሚያ ቤት ሠራተኞችና ታራሚዎች ለሠራዊቱ የደም ልገሳና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን የማረሚያ ቤት ሠራተኞችና ታራሚዎች በግንባር ለሚፋለመው የጸጥታ ኃይል የደም ልገሳና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። የማረሚያ ቤቱ ኃላፊ ኮማንደር ቀፀላ ደበበ እንዳሉት፤ የህግ ታራሚዎቹ የመንግስትን የድጋፍ ጥሪ በመቀበል…