የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች መልካም የሥራ ጊዜ ተመኙ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች መልካም የሥራ ጊዜ ተመኙ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት÷ "ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የፓርቲያችን ፕሬዚዳንት፣ አቶ አደም ፋራህ እና አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብልጽግና ፓርቲ አቶ አደም ፋራህ እና አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ፕሬዚዳንቶች አድርጎ መረጠ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ እያካሄደ ባለው አንደኛ ጉባኤ የፓርቲውን ምክትል ፕሬዚዳንቶች መርጧል። በዚህ መሰረት አቶ አደም ፋራህን እና አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ፕሬዚዳንቶች አድርጎ መርጧል። የብልጽግና…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ። ትናንት አንደኛ ጉባኤውን የጀመረው ፓርቲው ዛሬ ባካሄደው ምርጫ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት በማድረግ መርጧል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በቆላድባ ከተማ በገበያ ቦታ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ቆላድባ ከተማ በገበያ ቦታ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የቆላድባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ግዛቸው አዳነ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቀድሞው የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሩፒያህ ባንዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሩፒያህ ባንዳ በ85 አመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ሩፒያህ ከፈረንጆቹ 2008 እስከ 2011 የዛምቢያ ፕሬዚዳንት በመሆን ሃገራቸውን መርተዋል። ከዚያ ቀደም ብሎ በጭንቅላት ውስጥ ደም…
የሀገር ውስጥ ዜና አምስቱ “የጀነሬሽን አንሊሚትድ” ዓለም አቀፍ ውድድር አሸናፊ የንግድ ሃሳቦች ተለዩ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስቱ የጀነሬሽን አንሊሚትድ ዓለም አቀፍ ውድድር አሸናፊ የንግድ ሃሳቦች መለየታቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ የወጣቶችን የሥራ ፈጠራ ሃሳቦች ለማበረታታት ከአጋር ድርጅቶች ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለድርቅ እና ግጭት ተጋላጭ የሆኑ አካላትን በጥናት በመለየት ድጋፍ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ድርቅና ጦርነት ያስከተለውን ጉዳት በጥናት በመለየት ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ አካላት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የማኅበሩ የቦርድና ከፍተኛ አመራሮች በባሌ…
Uncategorized የሰላም ፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ላይ ውይይት ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሰላም ፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ላይ ከምሁራን ጋር ውይይት ተደረገ፡፡ ከ15 ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የሰላም፣ የፌደራሊዝም እና የግጭት አስተዳደር ምሁራን በኢትዮጵያ የሰላም ፖሊሲና ማስፈፀሚያ ስትራቴጂ ላይ በአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና አብራሞቪች ቼልሲን “በቶሎ ለመሸጥ” ከእንግሊዝ መንግስት ጋር ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያዊው ቢሊየነር ሮማን አብራሞቪች ቼልሲን “በቶሎ ለመሸጥ” ከእንግሊዝ መንግስት ጋር ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰማ። የእንግሊዝ መንግስት ሮማን አብራሞቪች “ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ግንኙነት አላቸው” በሚል…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰውን ልጅ መልካም ስራና ምግባር እንደሚያስከብረው ከብፁዕነታቸው መማር ይገባል ሲሉ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Mar 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰውን ልጅ መልካም ስራና ምግባር እንደሚያስከብረው ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ መማር ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ ገለጹ። የሰውን ልጅ…