Fana: At a Speed of Life!

የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የቁም እስረኛ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ማንነታቸው ባልታወቁ ወታደራዊ ኃይሎች ዛሬ ማለዳ መኖሪያ ቤታቸው ተከብቦ የቤት ውስጥ እስረኛ እንደተደረጉ አል ሃዳድ የተባለ የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል። ሃምዶክ ላይ ይህ…

ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ። ዓለማችን ላይ ቁልፍ ግኝቶች የተገኙት፣ አስደማሚ ቴክኖሎጂዎች የተሠሩትና ችግር ፈቺ…

የአሸባሪውን ቀብር በወሎ ምድር ላይ እናደርጋለን- ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ ወሎ የዘመቱ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (አኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ህወሓት ወራሪ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ደምስሰን የመጨረሻ ቀብሩን በወሎ ምድር እናደርጋለን ሲሉ ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ወደ ወሎ ግንባር የዘመቱ ወጣቶች ገለጹ፡፡ ከጎንደር ከተማ የመጣው ወጣት ሙላት አድነው…

ከአሸባሪው ህውሓት ጋር በምናደርገው ውጊያ የህዝባችን ድጋፍ አቅም ሆኖናል- በግንባር የተሰለፉ የጸጥታ ኃይሎች

አዲ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ቡድን በግንባር ስንዋጋ ማህበረሰቡ ደጀን በመሆን የሚሳየው አለኝታነት የሚበረታታ መሆኑን በወሎ ግንባር የተሠለፉ የጸጥታ ሀይሎች ገለጹ፡፡ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የጋዜጠኞች ቡድን በወሎ ግንባር ቅኝት ባደረገበት…

የበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾችና አሰባሳቢዎች ማህበር ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ደም እና ቲሹ ባንክ አገልግሎት አስተባባሪነት በአዲስ አበባ የተመሰረተው ማህበሩ ከ200 በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በመያዝ ነው። የኢትዮጵያ ደም ለጋሾች ማህበር ፕሬዚደንት አቶ ብዙአየው ጌታቸው የማህበሩ ምስረታ…

ከድጋፍ በተጨማሪ ግምባር በመሰለፍ ለሀገራቸው መስዋእትነት እየከፈሉ መሆኑን ወጣቶች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህውሓት ቡድን እያደረሰ ያለውን ጥፋት ለመግታት በበሬ ወለደ የሀሰት ወሬ ከመደናገር ግምባር ድረስ ሄዶ ዋጋውን መስጠት ያስፈልጋል ሲሉ የኮምቦልቻ ከተማ ወጣቶች ገልጸዋል፡፡ ወጣቶቹ በመደራጀት ለጸጥታ ሀይሉ ስንቅ…

አንዳንድ የውጭ መገናኛ ብዙሃን ስለኢትዮጵያ የሚያወጡት ዘገባ ከጋዜጠኝነት መርህ ያፈነገጠ መሆኑን ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የውጭ መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያን በሚመለከት የሚያሰራጩት ዘገባ ከጋዜጠኝነት መርህ ያፈነገጠ መሆኑን የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ምሁራን ገለጹ። አፍሪካን የሚወክል ጠንካራ ሚዲያ ሊቋቋም እንደሚገባም ነው ምሁራኑ ያነሱት፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ የብሔራዊ ስታዲየም የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብሔራዊ ስታድየም ግንባታን ዛሬ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አጠቃላይ የስታዲየሙ ግንባታ ሂደት ያለበት ሁኔታ እና ያጋጠሙ ችግሮችን በተመለከተ በአማካሪ ድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር በዶክተር ኢንጅነር…

የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የሁለት ዳኞችን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የሁለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞችን ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ውሳኔ ማሳለፉን የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጉባዔው ጽህፈት ቤት እንደገለጸው÷ የኢፌዴሪ ፍትህ…

አለኝታ የበጎ አድራጎት ድርጅት የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለኝታ የበጎ አድራጎት ድርጅት በደባርቅ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ የሥራ ኀላፊዎች በደባርቅ ከተማ በመገኘትም ድጋፉን ለተጎጅ ወገኖች አድርሰዋል፡፡ የድርጅቱ…