የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከሳፋሪኮም ጋር የኦፕቲካል ፋይበር መስመር ኪራይ ሥምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር ሁለቱ ተቋማት በጋራ ተባብረው እንዲሰሩ መሠረት የሚያስችል የኦፕቲካል ፋይበር ኪራይ ስምምነት ተፈራረመ።
ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ…