Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለምታካሂደው አገራዊ ምክክር ስኬታማነት የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ- ፈረንሳይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ኢትዮጵያ ለምታካሂደው አገራዊ ምክክር ስኬታማነት የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሪሹ ገለጹ። አምባሳደሩ የኢትዮጵያና የፈረንሳይ የሁለትዮሽ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት…

ኬንያ በዚምባብዌ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚምባብዌ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጠየቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ኬንያታ በቤተመንግስታቸው ከዚምባብዌው ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ጋር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት…

ዓለም አቀፉን የምጣኔ ሐብት ቀውስ ለመቋቋም ኢትዮጵያ በግብርና፣ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና ቁጠባ ላይ ማተኮር አለባት

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን ዓለም አቀፍ የምጣኔ ሐብት ቀውስ ለመቋቋም ኢትዮጵያ በግብርና፣ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና በቁጠባ ላይ ማተኮር እንዳለባት ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አማካሪ የሆኑት ዶክተር አህመድ አብዱራህማን ተናገሩ።…

የብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የቀብር ስነ ስርዓት በደብረ ብርሃን ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በደብረ ብርሃን ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።   በቀብር ስነ ስርዓቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ…

በደባርቅ ከተማ ለህብረተሰቡ በእርዳታ መልክ የተሰራጨ 111 ኩንታል የአተር ክክ በሕገወጥ ነጋዴዎች ተሰብስቦ ከከተማዋ ሊወጣ ሲል ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደባርቅ ከተማ ለህብረተሰቡ በእርዳታ መልክ የተሰራጨ 111 ኩንታል የአተር ክክ በሕገወጥ ነጋዴዎች ተሰብስቦ ከከተማዋ ሊወጣ ሲል መያዙን የከተማዋ ንግድ ገበያ ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ…

የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች በኢትዮጵያ በግጭት ለተጎዱ ዜጎች የምግብና የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች በቀይ ጨረቃ ማኅበር በኩል በኢትዮጵያ በተከሰተው ሰብዓዊ ቀውስ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል 50 ቶን የምግብ አቅርቦት ድጋፍ እንዲሁም የሕጻናት አልሚ ምግቦችን ጨምሮ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ…

የሩሲያ እና ዩክሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በቱርክ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና ዩክሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ እና በቀጠናው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ታሳቢ ያደረገ ውይይት ዛሬ በቱርክ አንታሊያ ማካሄድ ጀምረዋል፡፡   በቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዘጋጅነት የሚካሄደው…

የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር እና የጉሙዝ ብሄረሰብ ምክር ቤቶች ውይይት እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ምክር ቤትና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጉሙዝ ብሔረሰብ ምክር ቤት በመተከል ዞን አጎራባች የወረዳ ምክር ቤቶች የጋራ ውይይት በግልገል በለስ ከተማ እያካሄዱ ነው።   በውይይቱ የመክፈቻ ንግግር…

በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡   ኢንስቲትዩቱ ከዴንማርኩ ኮፐንሀገን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ጥናት እየተካሄደ…

የአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በአፋር ተፈናቃዮች ያሉበትን ሁኔታ ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግስት የልማት ተራድኦ ድርጅት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ተፈናቅለው በኮሪ ወረዳ "ጉያህ" መጠለያ ጣቢያ የተጠለሉ ወገኖች ያሉበትን ሁኔታ ተመለከቱ።   የአፋር ክልል አደጋ መከላከልና…