Fana: At a Speed of Life!

የናይጄሪያ የዲፕሎማቶችና ባለሀብቶች ልዑክ ጅማን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ አምባሳደርና የአፍሪካ ህጻናት ተሰጥኦ አግኝ ፋዉንዴሽን መስራችና ፕሬዚዳንት በዶክተር ኢንጂነር ኖዋህ ዳላጂ የተመራ የዲፕሎማቶችና ባለሀብቶች ልዑክ በጅማ ጉብኝት እያካሄዱ ነው። የልዑክ ቡድኑ አባላት ትናንት ጅማ ሲደርሱ የጅማ ከተማ…

በአዲስ አበባ እድሳት የተደረገላቸው 69 የአቅመ ደካማ ቤቶች ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍል ከተማ ወረዳ 8 በክረምት በጎ ፍቃድ እድሳት የተደረገላቸው 69 የአቅመ ደካማ ቤቶች ርክክብ እየተደረገ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እድሳት የተደረገላቸው የአቅመ ደካማ ቤቶችን…

የደቡብ ጎንደር ዞን ዘማች የሚሊሻ አባላት አሸኛኘት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር ስር ከሚገኙ 18 ወረዳዎች የተውጣጡ የሕዝባዊ ሠራዊት አባላት ለሦስተኛ ጊዜ ወደ ግንባር ለመዝመት በነፋስ መውጫ ከተማ አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል፡፡ የሕዝባዊ ሠራዊት አባላት ሀገር እና ሕዝብ የጣለባቸውን…

በቦረና አካባቢ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ እንስሳት የሚውል መኖ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በቦረና አካባቢ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ እንስሳት የሚውል መኖ ድጋፍ አደረጉ። በአካባቢው በድርቅ ሳቢያ የተጎዱ ዜጎችን ለማገዝ ነው ክፍለ ከተማው ከ4 ሺህ በላይ ቦንዳ የእንስሳት መኖ…

ቻይና 800 ሺህ ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና ለኢትዮጵያ ያደረገችው የ800 ሺህ ዶዝ ሲኖፋርም የኮቪድ -19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል። ድጋፉ ቻይና ለኢትዮጵያ ለመስጠት ያቀደችው የ2 ሚሊየን ዶዝ ክትባት አካል ነው ተብሏል። የክትባት ድጋፉን የጤና ሚኒስትሯ…

የሰሜን ሸዋ ዞን የፖሊስና የሚኒሻ አባላት ወደ ወሎ ግምባር ዘመቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ሸዋ ዞን የፖሊስና የሚኒሻ አባላት አሸባሪው ህወሀትን ለመደምሰስ ወደ ወሎ ግምባር ዘመቱ፡፡ ከዞኑ 27 ወረዳዎች የተውጣጡ የሚኒሻና የፖሊስ አባላት ዛሬ ሽኝት ተድርጎላቸዋል። የሰሜን ሸዋ ዞን ሰላምና ደህንነት መምሪያ…

ማህበረሰቡ ለመከላከያ ሰራዊት እያሳየ ያለውን ደጀንነት አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማህበረሰቡ ለመከላከያ ሰራዊትና ለጸጥታ አካላት እያሳየ ያለውን ደጀንነት አጠናክሮ እንዲቀጥል የደሴ ከተማ አስተዳደር ጥሪ አቀረበ።   የከተማዋ ከንቲባ አቶ አበበ ገ/መስቀል በህወሓት የሽብር ቡድን የተከፈተውን ጦርነት ለመቀልበስ መላ…

በአይሰኢታና አርጎባ ህወሓት በንጹሃን ላይ እየፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 በአፋር ክልል በአወሲ ረሱ አይሰኢታ ከተማ ና አርጎባ ልዩ ወረዳ አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ንጹሃን ዜጎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጭፍጨፋ የሚቃወም ሰልፍ ተካሂዷል።   በአርጎባ ልዩ ወረዳ ከተማ ጋቸኔ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራና…

በወሎ የጁንታው መጨረሻ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ቦሩ ሥላሴ አካባቢ ለጥፋት ተሰልፎ የመጣው ጠላት በመከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ኃይል፣ በሚሊሻውና በፋኖው ጥምረት ተጠራርጎ ከመሳህል ወደ ማርዬ እየተመታ እየሸሸ ነው። የአካባቢው ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ከሠራዊቱ ጋር በመሆን…

አዲሱ ዴልታ ‘ፕላስ’ የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመት አቅም አለው-ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥቅምት13፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲሱ  ዴልታ 'ፕላስ'  የተሰኘው የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመትአቅም እንዳለው ጥናት አመላክቷል፡፡ በብሪታኒያ  የሚገኙ ተመራማሪዎች በአዲስ መልክ እራሱን የቀየረው ዴልታ 'ፕላስ' የኮሮረና ቫይረስ ዝርያ ከሌሎቹ በፈጠነ መንገድ ከሰዎች…