ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን ህዝብ ሰላም፣ ፍትህ እና የመልካም አስተዳደር ፍላጎት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የሚሰራ እውነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፓርቲ ነው- አቶ አደም…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በጉባኤው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የፓርቲው ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ÷ብልጽግና ፓርቲ…