ታዋቂ ድምጻውያን በሁርሶ ኮንቲንጀንት ወታደራዊ ማሰልጠኛ የኪነጥበብ ሥራዎቻቸውን አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊያን ታዋቂ አርቲስቶች በራሳቸው ተነሳሽነት "ቅድሚያ ለእናት ሀገር" በሚል መሪ ቃል በሁርሶ ኮንቲንጀንት ወታደራዊ ማስልጠኛ ለ4ኛ ዙር ምልምል ወታደሮች የኪነጥበብ ስራዎቻቸውን አቅርበዋል።
በሰላም ማስከበር ተልዕኮ የሁርሶ…