Fana: At a Speed of Life!

ታዋቂ ድምጻውያን በሁርሶ ኮንቲንጀንት ወታደራዊ ማሰልጠኛ የኪነጥበብ ሥራዎቻቸውን አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊያን ታዋቂ አርቲስቶች በራሳቸው ተነሳሽነት "ቅድሚያ ለእናት ሀገር" በሚል መሪ ቃል በሁርሶ ኮንቲንጀንት ወታደራዊ ማስልጠኛ ለ4ኛ ዙር ምልምል ወታደሮች የኪነጥበብ ስራዎቻቸውን አቅርበዋል። በሰላም ማስከበር ተልዕኮ የሁርሶ…

የአውሮፓ ኅብረት ሰብዓዊ ድጋፎችን በማደናቀፍ ሕወሓትን ተጠያቂ ማድረግ አለበት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሃንጋሪ፣ ጣልያን፣ ኔዘርላንድ፣ ፖርቹጋል፣ ሮማንያ፣ ስዊድን እና ስሎቫኪያ አምባሳደሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ በሰሜን ኢትዮጵያ ስላለው…

የሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ እንዳሳሰበው የአፍሪካ ህብረት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን አሁን ላይ የተፈጠረው ወቅታዊ ሁኔታ በእጅጉ እንዳሳሰበው የአፍሪካ ህብረት አስታወቀ። የኮሚሽኑ ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሀመት፥ በሱዳን ያለው አሁናዊ ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የሚያሳየው የጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀማዶክ…

ጎህ የቤቶች ባንክ በይፋ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የባንኮች ታሪክ በሚሰጠው አገልግሎት የመጀመሪያ የሆነዉን ጎህ የቤቶች ባንክን በይፋ ስራ አስጀመሩ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥ዛሬ…

የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዝደንት ፒተር ማውረር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፒተር ማውረር በኢትዮጵያ የሶስት ቀናት የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በቆይታቸው ከኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አመራሮች…

የቤጂንግ ማራቶን በኮቪድ-19 ዴልታ ቫይረስ ስርጭት ሳቢያ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤጂንግ ማራቶን ውድድር የኮቪድ-19 ዴልታ ቫይረስ ስርጭት በሀገሪቱ በፈጠረው ስጋት ምክንያትለሌላ ጊዜ መራዘሙን የውድድሩ አዘጋጆች አስታውቀዋል፡፡   ቻይና ኮቪድ-19 በሀገሪቱ ለሚካሄደው ማራቶን ውድድሩ ስጋት እንዳይሆን እና…

ወጣቱ በአባቶቹ መስዋዕትነት የተረከባትን ሀገር በክብር ለቀጣይ ትውልድ ማስረከብ አለበት – የኦሮሚያ ክልል ወጣት አደረጃጀቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ በአባቶቹን መስዋዕትነት የተረከባትን ሀገር በክብር እና በብልጽግና ለቀጣይ ትውልድ ማስረከብ አለበት ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ወጣት አደረጃጀቶች ተናገሩ፡፡ የኦሮሚያ ወጣቶት አደረጃጀቶች ፣የወጣቶች ፌዴሬሽን እና የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ…

“የኦሞ ተፋሰስ የስትራቴጂክ ዕቅድ ፕሮጀክት” የባላድርሻ አካላት ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን ጋር በመተባበር ያዘጋጀው "የኦሞ ተፋሰስ የስትራቴጂክ ዕቅድ ፕሮጀክት" የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ጌትፋም ሆቴል እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ…

በመተከል ዞን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የግልገል በለስ ከተማ ነዋሪዎች በቀጠናው ተሰማርቶ የሚገኘውን ሰራዊት የሚደግፍና በዞኑ የሚገኘውን አጥፊ ቡድን ደግሞ የሚያወግዝ ሰልፍ አካሂደዋል። የመተከል ዞንን ሰላም ለመመለስ ተሰማሮቶ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣…

በጉራፈርዳ ወረዳ ተፈጥሮ የነበረውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል ዕርቀ ሠላም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ተከስቶ የነበረውን የሠላምና የፀጥታ ችግር በአካባቢው ባህል መሠረት በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የዕርቀ ሠላም ስነ-ስርዓት ተካሄደ። ባህላዊው የዕርቀ ሠላም ስነ ስርዓት፥…