Fana: At a Speed of Life!

ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን ህዝብ ሰላም፣ ፍትህ እና የመልካም አስተዳደር ፍላጎት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የሚሰራ እውነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፓርቲ ነው- አቶ አደም…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡   በጉባኤው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የፓርቲው ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ÷ብልጽግና ፓርቲ…

የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የጉባኤው የመክፈቻ ስነ ስርዓት የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣…

ከብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ጋር ተያይዞ የሚካሄዱ መርሃ ግብሮች ተጀምረው እስከሚጠናቀቁ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ጋር ተያይዞ የሚካሄዱ መርሃ ግብሮች ተጀምረው እስከሚጠናቀቁ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄድ ሲሆን÷ ጉባኤውን ተከትሎ የሚከናወኑ ልዩ ልዩ…

የአፍሪካ ድንቃድንቆች መዝገብ ለአለም አጭሯ ሴት እና የኢትዮጵያ ረጅሙ ወንድ እውቅና በመስጠት ስራ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ዙር የአፍሪካ ድንቃድንቆች መዝገብ የዓለም አጭሯ ሴት የሻሌ ወርቁ  ከወላይታ እና የኢትዮጵያ ረጅሙ ወንድ ነገዎ ጅማ ከመቂ እውቅና ተሰጣቸው:: የዓለም አጭሯ ሴት ኢሻሌ ወርቁ 61 ሴ.ሜ ስትሆን የኢትዮጵያ ረጅሙ ወንድ ነገዎ ጅማ ደግሞ…

ባንኩ ደንበኞች በማንኛውም ጊዜ መረጃቸውን በማስተካከል አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵ ንግድ ባንክ  ደንበኞች በማንኛውም ጊዜ መረጃቸውን  በማስተካከል አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ አስታወቀ፡፡ ባንኩ ዛሬ በሰጠው ማብራሪያ÷ ደንበኞች በማንኛውም ጊዜ መረጃቸውን በማስተካከል አገልግሎት ማግኘት እንድሚችሉ…

አዋሽ የውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት በሜካናይዝድ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ የውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት በተለያዩ የሜካናይዝድ ሙያዎችና በከባድና ቀላል መኪና አሽከርካሪነት ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመርቀ፡፡ በዝግጅቱ ላይ የምድር ሀይል ጠቅላይ መምሪያ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል እንዳልካቸው…

የዶኔስክ ሪፐብሊክ ኃይሎች የዩክሬኗን የቮልኖቫካ ከተማ ተቆጣጠሩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዶኔስክ ሪፐብሊክ ኃይሎች የዩክሬኗን የቮልኖቫካ ከተማ መቆጣጠራቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢጎር ኮናሼንኮቭ እንደገለፁት የዶኔትስክ ሪፐብሊክ ሃይሎች ቡድን የቮልኖቫካ ከተማን…

በብሔራዊ መታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''አንድ ሰው አንድ ነው'' በሚል መሪ ሃሳብ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም በዲጂታል መታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ÷ የብሔራዊ መታወቂያ በቀጣይ በሀገሪቱ ከመታወቂያ እና ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር…

ኮሚሽኑ በአማራና አፋር ክልሎች የተፈፀመውን የሰብዓዊ መብቶችና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ ያደረገውን ምርመራ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በአማራ እና አፋር ክልሎች የተፈፀመውን የሰብዓዊ መብቶች እና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ የተደረገውን ምርመራ ይፋ እያደረገ ነው። የምርመራ ውጤቱ ከዚህ ቀደም ኢሰመኮ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ…

አጋር በሚል ስንገፋ የቆየን ድርጅቶች አሁን የውሳኔ ሰጪነት ዕድል አግኝተናል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አጋር ፓርቲ በሚል ስንገፋ የቆየን ድርጅቶች አሁን የውሳኔ ሰጪነት ዕድል አግኝተናል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ርዕሠ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ አሸባሪው ህወሓት…