Fana: At a Speed of Life!

የቻይናና ሩሲያ ገዢ ፓርቲዎች ለብልፅግና ፓርቲ ስኬታማ ጉባኤን ተመኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ኮሚኒስት ፓርቲ እና የሩሲያው ዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ትናንት አንደኛ ድርጅታዊ ጉባኤውን ለጀመረው ብልፅግና ፓርቲ የተሳካ ጉባኤን ተመኙ። የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ማእከላዊ ኮሚቴ ለፓርቲው በላከው መልዕክት ለጉባኤው ስኬት ምኞቱን ገልጿል።…

አዲስ አበባ የሁላችንም መዲና የኅህብረ ብሔራዊነታችን መገለጫ፥ የአንድነታችን ማሳያ ነች! – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አዲስ አበባ የሁላችንም ከተማ መዲናችን የህብረብሄራዊነታችን መገለጫ የአንድነታችን ማሳያ ነች" ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከፈተና ወደ ልዕልና በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ያለውን…

የብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ አስከሬን የሽኝትና የቀብር ስነ-ስርዓት የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አስከሬን ሽኝትና ለቀብር ስነ ስርዓት ዝግ የሚሆኑና ተለዋጭ መንገዶችን ይፋ ማድረጉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ የሽኝቱና የቀብር ስነ-ስርዓቱ በሰላም እንዲከናወን የፀጥታ አካላት…

በመካሄድ ላይ ያለውን የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ አስመልክቶ የእራት ግብዣ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመካሄድ ላይ ያለውን የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ አስመልክቶ ብልፅግና ፓርቲ ያዘጋጀው የእራት መርሃ ግብር በወዳጅነት ፓርክ ተካሂዷል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ…

ብልፅግና ፓርቲ መደመርን እንደመንገድ ብልፅግናን እንደመዳረሻ የወሰደ፣ በሀገር በቀል ሀሳብ ራሱን የተከለ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ መደመርን እንደመንገድ ብልፅግናን እንደመዳረሻ የወሰደ፣ በሀገር በቀል ሀሳብ ራሱን የተከለ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት እና የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና…

እንደ እህትማማች ሀገራት በጋራ ለማደግ ግንኙነታችንን የበለጠ ለማጠናከር በጋራ መስራት አለብን – የጅቡቲ እና ኡጋንዳ እህት ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ እህትማማች ሀገራት በጋራ ለማደግ ግንኙነታችንን የበለጠ ለማጠናከር በጋራ መስራት አለብን ሲሉ የጅቡቲ እና ኡጋንዳ እህት ፓርቲዎች ገለጹ፡፡   የጅቡቲው “ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ” ፓርቲ ዋና ፀሐፊና የሀገሪቱ የገንዘብና…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ያላቸውን ግንኙነት የሚያጠናክሩበት ጊዜው አሁን ነው አሉ የደቡብ ሱዳን ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣መጋቢት 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ያለቸውን ግንኙነት የሚያጠናክሩበት ጊዜው አሁን ነው ሲሉ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት እና የገዥው ፓርቲ የሱዳን ሕዝብ የነፃነት ንቅናቄ (ኤስ ፒ ኤል ኤም) ምክትል ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ዶ/ር ጀምስ ዋኒ ኢጋ ገለጹ፡፡…

ቱርክ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መስራቷን እንደምትቀጥል የአገሪቱ ኤ ኬ ፒ ፓርቲ አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መስራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል የቱርኩ ኤ ኬ ፒ ፓርቲ የውጭ ጉዳዮች ምክትል ሊቀመንበር ፌቭዚ ሻንቨርዲ ገለፁ፡፡   የቱርክ ገዥ ፓርቲ የውጭ ጉዳዮች ምክትል ሊቀመንበር በብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ…

የብልፅግና ፓርቲ ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጠናው እድገት ተስፋን የሰነቀ ነው-የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጠናው እድገት ተስፋን የሰነቀ ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካው ገዥ ፓርቲ የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ፕሮፌሰር ኢክባል ጃዝብሃይ ተናገሩ፡፡   ፕሮፌሰሩ በብልፅግና ፓርቲ…

ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚጠበቅባቸውን ገንቢ ሚና በመጫወት የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮን እውን ያደርጋሉ ብዬ አምናለሁ – የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚጠበቅባቸውን ገንቢ ሚና በመጫወት በኢትየጵያ ታሪክ የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮን እውን ያደርጋሉ ብዬ አምናለሁ አሉ ዶክተር ራሄል ባፌ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ። የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ በብልጽግና…