Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ሪፖርቱን በጥራት እና በወቅቱ እንዲያቀርብ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን በጥራት እና በወቅቱ እንዲያቀርብ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተጠየቀ፡፡ ቋሚ ኮሚቴ የፌደራል ዋና ኦዲተር…

ፍርድ ቤቱ በዶክተር ደብረጽዮን የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በመገናኛ ብዙሃን እንዲጠሩ ትእዛዝ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዶክተር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በጋዜጣና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ጥሪ እንዲደረግላቸው ትእዛዝ ሰጠ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዛሬ በትግራይ ክልል…

ማዕቀብ ችግር ያጋጠማቸው አገራት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን የሚጎዳ ነው-ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማዕቀብ የሰብዓዊ ቀውስን ያባብሳል፤ ችግር ያጋጠማቸው አገራት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን ይጎዳል ሲል ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ተናገረ። የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ ለማሳለጥ ግጭት የማቆም ውሳኔ…

ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ አገር በቀል የምርምር ውጤቶች ትልቅ ትኩረት መስጠት ይገባል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ አገር በቀል ለሆኑ የምርምር ውጤቶች ከፍተኛ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ አስታወቁ፡፡ “የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና የፈጠራ ስራዎችን በማሸጋገርና…

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸበሌ ዞን የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው…

በጸጥታ እና በሃይል አቅርቦት ችግር ስራ ያቋረጡ 2 ሺህ የሚጠጉ ኢንተርፕራይዞችን ስራ ለማስጀመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት፣ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በጸጥታ እና በሃይል አቅርቦት ችግር ስራ ያቋረጡ 1 ሺህ 929 ኢንተርፕራይዞችን ስራ ለማስጀመር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ያለፉት ዘጠኝ ወራት የስራ…

ሚኒስቴሩ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋምና ለዋግኽምራ ተፈናቃዮች የሚሆን 23 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በጦርነቱ የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም እና ለዋግኽምራ ተፈናቃይ ወገኖች 23 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ቁሣቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ ወሎ ዩኒቨርሲቲ እና ወልድያ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በሰሜን ወሎ ዋግኽምራ…

በአማራ ክልል ከ90 በመቶ በላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራ መሰራቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ90 በመቶ በላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ መሰራቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ጥር 6 ቀን 2014 ዓ.ም የተጀመረው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ የንቅናቄ ስራ ርክክብ ተደርጓል። ርክክቡ በሰሜን…

የሶማሌ ክልል በ174 ሚልየን ብር 486 የእርሻ መሳሪያዎችን ሊገዛ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የ486 የእርሻ መሳሪያዎችን ለመግዛት ከኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ አዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዱስትሪ ጋር ውል ተፈራረመ። የክልሉ መንግስት የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመንና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ነው…

ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን አገለለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን ማግለሏን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሀገሪቱ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነቷን ማቋረጧን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።…