Fana: At a Speed of Life!

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከፊንላንድ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከፊንላንድ አምባሳደር ሆሎፔነን ኦቲ ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሩ የፊንላንድ መንግስት በትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፕሮግራም እና በልዩ ፍላጎት አካታች ትምህርት ላይ እያደረገ ላለው ድጋፍ ምስጋና…

በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ማኅበር የ82 ሺህ 610 የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ግዢ ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ማኅበር ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ የ82 ሺህ 610 የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ግዢ ፈፀመ፡፡ ማኅበሩ የዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የኃይል ማመንጨት ማብሰሪያ መካሄዱን ተከትሎ ከፍተኛ ደስታ የተሰማው መሆኑን በመግለጽ የ82 ሺህ…

በብልፅግና ፓርቲ ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ለመታደም የደቡብ ሱዳን እህት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከነገ ጀምሮ በሚያደርገው አንደኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ለመታደም የደቡብ ሱዳን ህዝቦች ነጻነት ግንባር ምክትል ሊቀመንበር እና የአገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት በዶክተር ጀምስ ዋኒ ኢጋ የተመራው ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል።…

የጣና በለስ ቁጥር አንድ ስኳር ፋብሪካ መደበኛ ነጭ ስኳር የማምረት ሥራውን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና በለስ ቁጥር አንድ ስኳር ፋብሪካ የቴስቲንግና ኮሚሽኒንግ ሥራዎች ተከናውነውና ቀሪ የማስተካከያ ሥራዎቹ ተጠናቀው ዛሬ መደበኛ ነጭ ስኳር የማምረት ሥራውን ጀመረ፡፡ ምርት የማምረት ስራውን ያስጀመሩት የፋብሪካው ዋና ስራ…

ፓርቲው በጉባዔው የሰላምና የኑሮ ውድነት ላይ የመፍትሄ አቅጣጫ ያስቀምጣል ብለን እንጠብቃለን – የመዲናዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በጉባዔው በተለይም የሰላም ጉዳይና የኑሮ ውድነት ላይ በጥልቀት መክሮ የመፍትሄ አቅጣጫ ያስቀምጣል ብለን እንጠብቃለን ሲሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተናገሩ። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በአሁኑ ወቅት…

የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ከመጋቢት 5 ቀን ጀምሮ የመማር ማስተማር ሥራውን ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ቡድን ውድመት ደርሶበት የነበረው የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ከመጋቢት 5 ቀን ጀምሮ ከ3 ሺህ 600 በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ሥራውን እንደሚቀጥል ገለጸ። የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሱልጣን…

ዋና ዋና የሳይበር ጥቃት አይነቶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መረጃ ጠላፊዎች የግለሰቦችን ኮምፒውተር፣ የስልክ፣ የባንክ ካርድ እና ማንኛውንም በይነመረብ ላይ ያኖሩትን መረጃ በርብረው ሊመነትፉ ይችላሉ። የሳይበር ጥቃት በግለሰብ ደረጃ ሲፈጸም ጉዳቱ እጅግ አስደንጋጭ ባይሆንም ችግሩ በአገር…

ዲፕሎማቶችና የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ማኅበር ተወካዮች በሊባኖስ እሥር ቤቶች የሚገኙ ዜጎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤሩት የሚገኘው የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት ዲፕሎማቶችና የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ማኅበር ተወካዮች በሊባኖስ በተለያዩ እሥር ቤቶች የሚገኙ ዜጎችን ጎብኝተዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ በትሪፖሊ፣ በባብዳ፣ በቨርዳን እና በዛህሌ…

ብልጽግና ፓርቲ ነገ በሚጀምረው ጉባኤው የኢትዮጵያውያንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ነገ በሚጀምረው ጉባኤ የኢትዮጵያውያንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች ይተላለፍበታል አለ። ጉባኤውን አስመልክቶ የፓርቲው የህዝብና ዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዘርፍ ሀላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ መግለጫ ሰጥተዋል። ዶክተር ቢቂላ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሰመረ ርዕሶምን አሰናበቱ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ አምባሳደሩ ባለፉት ሶስት አመታት የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር ላደረጉት አስተዋጽኦ…