የኢትዮ-ሩሲያ የጋራ የባይሎጂካል ጥናት ማዕከል መገንባት የሚያስችል ስምምነት ለመፈጸም ዝግጅት ተጠናቋል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌዴሬሽን አምባሳደር ኢቪግኒ ተርኪንን በቢሯቸው ተቀብለው አወያይተዋል።
በውይይታቸውም ሀገራቱ በሳይንስ፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያሏቸውን ትብብሮች…