Fana: At a Speed of Life!

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ከሰሞኑ 2 ተጠባቂ ጨዋታዎችን በዋና ዳኝነት ይመራሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ እና የኳታር ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎችን በዋና ዳኝነት ይመራሉ፡፡   በአፍሪካ ዋንጫ ምርጥ የዳኝነት ክህሎት ያሳዩት ባምላክ ተሰማ የፊታችን…

የአውሮፓ ሀገራት ሩሲያ እና ህዝቦቿን ሊያከብሩ ይገባል – ፕሬዚዳንት ማክሮን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት በሰላም እንዲፈታ ከተፈለገ የአውሮፓ ሃገራት ሩሲያን እና ህዝቦቿን ሊያከብሩ እንደሚገባ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን አሳሰቡ፡፡   ፕሬዚዳንቱ በቅድመ ምርጫ…

ኢትዮጵያን ቡና እና የባህል እሴቶች ለቻይናውያን ለማስተዋወቅ የሚያስችል ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ቡና እና የባህል እሴቶች ለቻይናውያን ለማስተዋወቅ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በቻይና ከኢትዮጵያ ቡና ማዕከል ፕሬዚዳንት ዩዋንዌ ጉኦ ጋር ነው በጉዳዩ ላይ…

አሜሪካ ለአፋርና አማራ ክልሎች 250 ሜትሪክ ቶን የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግሥት በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) በኩል በአፋርና አማራ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 250 ሜትሪክ ቶን የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።   ለክልሎቹ የተደረገው ድጋፍ 1 ነጥብ 5…

አሜሪካ እና ጃፓን በጥር ወር ከፍተኛ የንግድ ጉድለት አጋጠማቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ጃፓን በጥር ወር ከፍተኛ የንግድ ጉድለት እንዳጋጠማቸው ተገለጸ፡፡ አሜሪካ ከፍተኛ ነው የተባለለትን የንግድ ዋጋ ጉድለት ያስመዘገበችው የገቢ ንግዷ በመጨመሩ እና የወጪ ንግዷ በመቀነሱ መሆኑን የሀገሪቷ ንግድ ሚኒስቴር ማክሰኞ ዕለት…

በአፋር ክልል የኮማሚ-ጋላእሉ የጠጠር መንገድ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ እየተካሄደ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የገቢ-ረሱ እና የሀሪ ረሱ ዞኖችን የሚያገናኘው የኮማሚ-ጋላእሉ የጠጠር መንገድ ግንባታ አፈጻጸም በተያዘለት ጊዜ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የአፋር ክልል የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ደረሳ አሊ÷…

የሸገር ዳቦ ምርት ከነገ ጀምሮ ለገበያ መቅረብ ይጀምራል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋጋ ጭማሪና በኑሮ ውድነት ላይ ያለውን ጫና ለመቀነስ የምግብ ፍጆታዎች ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። በተለይም በከተማ አስተዳደሩ…

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እና የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አባላት ከአስተዳደሩ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አባላት ከአስተዳደሩ ነዋሪዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በድሬዳዋ ውይይት አካሄዱ። በውይይት መድረኩ ከተለያዩ የከተማዋ ቀበሌዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች…

አሜሪካ የተለያዩ ህክምና ቁሳቁስ ለኢትዮጵያ ድጋፍ ማድረጓን እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የተለያዩ ህክምና ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ ማድረጓን እንደምትቀጥል ገለጸች፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ እንደገለጸው ፥ በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ ኢትዮጵያ በኩል…

ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ ሕዝብና መንግስት የምታደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ የሕግ አማካሪና የአፈጉባኤው ጽ/ቤት ኃላፊ ዶክተር ዘለቀ ተመስገን የፈረንሳይ ምክር ቤት…