Fana: At a Speed of Life!

የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የነዳጅ ድጎማ ማድረግ በሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የነዳጅ ድጎማ ማድረግ በሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የድጎማ ስርዓቱ በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉ…

በህልውና ዘመቻው የተገኘውን ውጤት በልማቱ ዘርፍ ለመድገም እየተሠራ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው የተገኘውን ውጤት በልማቱ ዘርፍም ለመድገም እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል የግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፋለ ባለፉት ሁለት ወራት ከምርት ስብሰባ በኋላ ወደ ድህረ ምርት…

የሜቴክ የቀድሞ የስራ ሀላፊዎች የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸው እየታየ በነበሩ በሜቴክ የቀድሞ የስራ ሀላፊዎች ብርጋዴር ጀነራል ጠና ቁሩንዲ እና ሌተናል ኮሎኔል አሰፋ ዮሐንስን ጨምሮ በሶስት ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው፡፡…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የአምስት አገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አዲስ የተሾሙ የአምስት አገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ። በዚህም የዮርዳኖስ፣ የሲሸልስ፣ የኮቲ ዲቯር፣ የቤኒን እና የኮንጎ ሪፐብሊክ አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤን ተቀብለዋል።…

የኤሌክትሪክ አቅርቦት እና ስርጭትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ በመደገፍ ዘርፉን ማዘመን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ አቅርቦት እና ስርጭትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ መቆጣጠርና ማስተዳደር በሚቻለበት ሁኔታ ላይ “ዲጂታል ኤሌክትሪክ እና ኢነርጂ” በሚል የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡   በውይይቱ÷ ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል አቅርቦትን…

ወጋየሁ በኃይሉ – የኢንተርናሽናል ቴኳንዶ የማስተር የአሠልጣኝነት ደረጃ ያገኘ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋየሁ በኃይሉ የኢንተርናሽናል ቴኳንዶ የማስተር የአሰልጣኝነት ደረጃን ያገኙ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ  ሆነዋል። የኢንተርናሽናል ኢንስትራክተር ማዕረግ የነበራቸው ወጋየሁ በኃይሉ ÷ ትናንት የነበራቸውን የተግባር ፈተና በብቃት በመወጣት ወደ…

የሶማሌ ክልል ከህዝቡ ለተነሱ ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ከህዝቡ ለተነሱ ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንደሚሰራ  አስታውቋል፡፡ በክልሉ በተደረጉ ህዝባዊ ውይይቶች ወቅት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች እና ሊወሰዱ በሚገቡ የመፍትሔ እርምጃዎች ላይ ከክልሉ የመንግስት ቢሮ…

በኦሮሚያ የበልግ እና ሁለተኛው ዙር የመስኖ እርሻ ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የበልግ እና የሁለተኛው ዙር የመስኖ እርሻ ልማት ሥራ ተጀምሯል፡፡ ሥራው በኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ አበራ ወርቁ በተመራው ልዑክ በዛሬው ዕለት በባሌ ዞን ሲናና ወረዳ በይፋ መጀመሩ የተበሰረ ሲሆን 1 ነጥብ 2…

የቡርኪናፋሶው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኮምፓኦሬ የእድሜ ልክ እስራት ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶማስ ሳንካራ ግድያ የተከሰሱትና ለወራት ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የቆዩት የቡርኪናፋሶ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ብሌዝ ኮምፓኦሬ የእድሜ ልክ እስራት ተፈርዶባቸዋል፡፡   በፈረንጆቹ ጥቅምት 15 ቀን 1987 የተገደለውን የቶማስ ሳንካራ…

የቻይናው “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ” ለአፍሪካ ብልጽግና ጉልህ ሚና ይኖረዋል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ “ ለአፍሪካ አኅጉራዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡ ኢኒሼቲቩ ቀጣናውን በልማት ለማሥተሳሰርና የበለጸገች አፍሪካን ዕውን ለማድረግ በከፍተኛ ደረጃ ያግዛል ነው የተባለው፡፡ በቻይና አነሳሽነት…