ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ከሰሞኑ 2 ተጠባቂ ጨዋታዎችን በዋና ዳኝነት ይመራሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ እና የኳታር ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎችን በዋና ዳኝነት ይመራሉ፡፡
በአፍሪካ ዋንጫ ምርጥ የዳኝነት ክህሎት ያሳዩት ባምላክ ተሰማ የፊታችን…