Fana: At a Speed of Life!

ሰላምና ዕድገት ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደርን አሁናዊ የሰላምና ፀጥታ ጉዳይ እንዲሁም ልማትንና ዕድገትን መሠረት ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በጎንደር የሰላም እና ዕድገት ማኅበር እንዲሁም በጎንደር መልሶ ማቋቋምና ልማት ማኅበር…

በዓለም ባንክ ቀጠናዊ የዲጂታል ትስስር ፕሮጀክት ውስጥ ኢትዮጵያ ተካተተች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክ ቀጠናዊ የዲጂታል ትስስር ፕሮጀክት ውስጥ ኢትዮጵያ እንድትካተት ከስምምነት ተደረሰ። በዓለም ባንክ የአይሲቲ ፖሊሲ መሪ ዶክተር ቲም ኬሊ የተመራ ቡድን በኢትዮጵያ በዲጂታል ፋውንዴሽን ፕሮጀክት ስር የሚተገበሩ…

በርዕሠ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በርዕሠ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ደንዲ ወረዳ ጃዊ ቡሪ ቀበሌ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎበኘ፡፡ አርሶ አደሮች ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በመስኖ ስንዴ በማምረት ላይ መሆናቸዉን…

44ኛው የካራማራ የድል በዓል በኢትዮ- ኩባ አደባባይ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ምንም ልዩነት ሳይገድባቸው የሕይወትና የአካል መስዋዕትነት የከፈሉበት 44ኛው የካራ ማራ የድል በዓል በኢትዮ- ኩባ አደባባይ እየተከበረ ነው:: በበዓሉ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ በጦርነት…

የዘይት ፋብሪካዎች የሀገር ውስጥ የዘይት ፍጆታን ይሸፍናሉ የሚል ተስፋ ቢጣልባቸውም ይህንን ማሳካት አልቻሉም

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተቋቋሙ የዘይት ፋብሪካዎች የሀገር ውስጥ የዘይት ፍጆታን ይሸፍናሉ የሚል ተስፋ ቢጣልባቸውም በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ይህንን ማሳካት አልቻሉም፡፡ በዚህም የሀገሪቱን 60 ከመቶ የዘይት አቅርቦት የመሸፈን አቅም እንዳለዉ የተነገረለት…

ዛሬ በተደረገ የሴቶች ርምጃ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦማን ሙስካት እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም እርምጃ ውድድር ዛሬ በተደረገው የ20 ኪሎ ሜትር የሴቶች ውድድር ኢትዮጵያን የወከሉት ሁለቱም አትሌቶች ድል ሳይቀናቸው ቀርቷል፡፡ በዚህም አትሌት ስንታየሁ ማስሬ ውድድሯን ስታቋርጥ አትሌት የኋልዬ…

የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በብድር ስም የወጣው የፓርቲው ገንዘብ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከነ ወለዱ ታስቦ ተመላሽ እንዲደረግ ወሰነ

አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በብድር ስም የወጣው የፓርቲው ገንዘብ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከነ ወለዱ ታስቦ ተመላሽ እንዲደረግና ዝርዝር ሁኔታው ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ በብድር ስም ገንዘብ የወሰዱ አመራርና ሰራተኞችም ከያዙት የመንግስትና የፓርቲ…

የወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ10 ሺህ በላይ መደበኛ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎቹን መጋቢት 12 እና 13 ይቀበላል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ10 ሺህ በላይ መደበኛ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎቹን መጋቢት 12 እና 13 እንደሚቀበል አስታወቀ፡፡ በአሸባሪው ቡድኑ ህወሓት ውድመት ከደረሰበት በኋላ መደበኛ ሰራውን በመጀመር ዝግጅቱን ያጠናቀቀው ዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከወቅቱ የአሴካ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ከአሴካ (የአፍሪካና የአረቡ አለም አቻ ምክር ቤቶች) የወቅቱ ፕሬዚዳንት ኢናም ማያራ ጋር በኢንቨስትመንት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ውይይቱ በሞሮኮ ራባት ከተማ እየተካሄደ ከሚገኘው…

የካራማራው ድል ለሀገራቱ ወዳጅነት እና ወንድማማችነት ጽኑ መሠረት ሆኗል – የኩባ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደር ጆርጅ ለፌበር ኒኮላስ በኦጋዴን ጦርነት 44ኛ ዓመት መታሰቢያ በዓል ላይ በኢትዮጵያውያን የካራማራው ጦርነት ድል እየተባለ ስለሚጠራው ታሪክ አውስተዋል፡፡ አምባሳደር ጆርጅ ለፌበር ኒኮላስ ÷ የኢትጵያ ወታደራዊ ኃይል…