Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እንኳን ለ1 ሺህ 496 ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መልዕክት አስተላለፉ። መውሊድ የነቢዩ መሐመድን መልካም ስራዎችን በማሰብ፣ ከመንገድ የወጣውን በማቃናት እና በማስተካከል…

በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ለተቸገሩ ወገኖች ከ27 ሺህ 900 ኩንታል በላይ እህል ተከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ለተቸገሩ ወገኖች ከ27 ሺህ 900 ኩንታል በላይ እህል ለተጎጂዎች መድረሱን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደበበ ዘውዴ ለኢዜአ እንደገለጹት፥…

መውሊድ አላህ በነቢዩ መሐመድ በኩል ለዓለም የሰጠውን በረከት የምናስብበት በዓል ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ ለ1 ሺሕ 496ኛው ለመውሊድ በዓል  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ1496 ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።…

መውሊድ ሲከበር የነቢዩ መሐመድን በረከቶች በማስተዋልና መንገዳቸውን በማሰብ መሆን አለበት – ሃጂ ዑመር እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 496ኛው መውሊድ ሲከበር የነቢዩ መሐመድን በረከቶች በማስተዋልና መንገዳቸውን በማሰብ መሆን እንዳለበት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ አሳስበዋል። 1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል ነገ በመላ ኢትዮጵያ…

ህዝበ ሙስሊሙ በዓል ሲያከብር በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን ይገባል-አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው 1 ሺሕ 496ኛውን የመውሊድ በአልን በማስመልከት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ…

የአረቡ ዓለም ስለ ህዳሴ ግድብ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ በአረብኛ ቋንቋ የሚሰሩ ሥራዎች ሊጠናከሩ ይገባል -ፕሮፌሰር አደም ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረቡ ዓለም ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ በአረበኛ ቋንቋ የሚሰሩ ሥራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ የታሪክ ጸሃፊና የኢትዮ አረብ ተመራማሪ ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ተናገሩ። የታሪክ ተመራማሪው…

አዲስ አበባ “ትንሿ የኢትዮጵያ ተምሳሌት” -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ "ትንሿ የኢትዮጵያ ተምሳሌት" እናደርጋታለን ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ፥ዛሬ ለጎፋ ብሄረሰብ የባህል ማዕከል ግንባታ የሚዉል 5…

የመውሊድ በአልን ለማክበር ወደ ጀማ ንጉስ መስጅድ የሚመጡ ምእመናንን ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቁን የአልቡኮ ወረዳ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)1496 ኛውን የመውሊድ በአልን ለማክበር ወደ ጀማ ንጉስ መስጅድ የሚመጡ ምእመናንን ለመቀበል ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን በደቡብ ወሎ ዞን የአልቡኮ ወረዳ አስተዳደር ገለጸ። በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ መውሊድ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ ለአገራዊ ለአንድነት ሉአላዊነት እያሳየ ያለውን ቁርጠኝነት እና እያደረገ ያለውን ሁለንተናዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥልም የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ አቅርቧል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያስችሉ ስራዎች ይከናወናሉ-አቶ ደመቀ መኮንንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያስችሉ ስራዎች በልዩ ትኩረት የሚከናወኑ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፥ የሁለቱ…