Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ጂቡቲ በባሕር-አየር ሎጅስቲክስ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የጂቡቲ አየር መንገዶች፣ የጅቡቲ ዓለምአቀፍ ነጻ ቀጠና እና ወደብ ባለስልጣን እንዲሁም የዶራሌ ደረቅ ጭነት ወደብ አገልግሎት በባህር - አየር ሎጅስቲክስ ላይ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ…

በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ ከኡጋንዳ አቻ ተለያየች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከኡጋንዳ ጋር አቻ ተለያየች። በዛሬው እለት ኡጋንዳ ላይ የተደረገው ጨዋታ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። የመልስ ጨዋታው በቀጣዩ መጋቢት ወር አዲስ አበባ አበበ ላይ…

የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናልን ቀድሞ ወደ ነበረበት አቋም ለመመለስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ አገልግሎት መስጠት የጀመረውን የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል ቀድሞ ወደ ነበረበት አቋም ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሮባ መገርሳ…

የበልግ አብቃይ አካባቢዎች በሚቀጥሉት 10 ቀናት ዝናብ ያገኛሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቷ የበልግ አብቃይ አካባቢዎች በሚቀጥሉት 10 ቀናት ውስጥ ዝናብ እንደሚያገኙ ብሔራዊ የሚቲዮሮሎጂ ኢኒስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ ኢኒስቲቲዩት እንዳስታወቀው በተጠቀሱት ቀናት ከኦሮሚያ ክልል ጅማ፣ ኢሉአባቦር፣ ምሥራቅ ወለጋ፣ ከአማራ ክልል ሰሜንና…

የሞባይል ባንኪንግ ሲጠቀሙ ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞባይል ባንኪንግ የባንክ አገልግሎቶችን ወደ ባንኮች ቅርንጫፍ መሄድ ሳያስፈልግ በተንቀሳቃሽ ስልኮች አማካኝነት ብቻ የባንክ አገልግሎቶችን ማለትም ገንዘብ መላክ እና መቀበል እንዲሁም የተለያዩ ክፍያዎችን ለመፈፀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ ነው፡፡…

ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ ነው – የገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ትኩረት በተሰጠው የኢነርጂ ዘርፍ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገለፁ፡፡   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና…

በሰባት ወራት ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ከዳያስፖራው ተልኳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው በበጀት ዓመቱ ሰባት ወራት ከ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ቤት መላኩን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። በበጀት ዓመቱም አራት ቢሊየን ዶላር ከሬሚታንስ ለመሰብሰብ መታቀዱን…

በፓሪስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ምክክር አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ጋር ምክክር አድርጓል። በውይይቱም የሀይማኖት ተቋማትና ተከታዮቻቸው ሀገራዊ አንድነትን በመደገፍና በማጠናከር፣ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች…

የተለያዩ ሚኒስትሮች በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስትሮች በአራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘናቸውን ገለጹ፡፡ በዚህ መሠረት÷የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣…

የሩስያ ጦር በኪየቭ የሚገኘውን በአውሮፓ ትልቁን የኑውክሌር ማብላያ ያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ጦር በደቡብ ምዕራብ ዩክሬን በምትገኘው ዝፖሮዢያ ሌሊቱን ሙሉ ውጊያ ካደረገ በኋላ በአውሮፓ ትልቁ እንደሆነ የሚነገርለትን የኒውክሌር ማብላያ እንደተቆጣጠረ የዩክሬን ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡ “በአሁኑ ጊዜ ዝፖሮዢያ በሩሲያ ጦር…