Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ሸዋ ዞን 647 ንጹሃን ዜጎችን ሲገድል፥ በ1 ሺህ 252 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ሸዋ ዞን እስካሁን የ647 ንጹሃን ዜጎችን ህይወት ሲያጠፋ፥ 26 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በሚገመቱ የልማት ስራዎች ላይ መስተጓጎል መፍጠሩን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡   ከቢሮው ያገኘነው…

የዓድዋ የነጻነት ተጋድሎና ድል የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን አርማ ነው- የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋደሎ ምልክትና ውጤት ነው ሲል የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ገለጸ፡፡   የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ የሶማሊያ ልዩ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ የሶማሊያ ልዩ ልዑክ ጀምስ ስዋን ጋር ተወያይተዋል። በሶማሊያ የምርጫ ሂደት፣ በሶማሊያ የአፍሪካ ኅብረት የሰላም…

የዓድዋ ድል የፓን አፍሪካኒዝም እና የጭቁን ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ማህጸን ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓድዋ የጥቁር ሕዝብ የነጻነት ግርማ፤ የኢትዮጵያውያን የአንድነት ምሰሶ፤የማይደበዝዝ በደምና በአጥንት የተፃፈ ደማቅ ታሪክ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 126 ኛው የዓድዋ ድል በዓል…

ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮች መዳረሻ ለማድረግ ሰፊ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮች መዳረሻ ለማድረግ ሰፊ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም ላይ ያሉ እድሎችንና ተሞክሮዎችን ለውጭ ባለሃብቶች ማስገንዘቢያ የፓናል ውይይት በዱባይ ተካሂዷል፡፡…

ኢትዮጵያና ጣሊያን የ1 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጣሊያን ለዜጎች መረጃ ምዝገባ አገልግሎት የሚውል የአንድ ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈራረመዋል፡፡   የእርዳታ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያና…

በመዲናዋ ለሚከበረው 126ኛው የአድዋ ድል በዓል ለተሸከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በአዲስ አበባ ሲከበር የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡   የአድዋ ድል 126ኛ የድል መታሰቢያ በዓል የካቲት 23 ቀን…

የወልቃይት ጠገዴ ትግል የአማራን ትግል ቅርፅ ያስያዘ በመሆኑ የማንነት መለኪያ ተደርጎ ይወሰዳል- ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልቃይት ጠገዴ ትግል የአማራን ትግል ቅርፅ ያስያዘ በመሆኑ የማንነት መለኪያ ተደርጎ ይወሰዳል ሲሊ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ወጣቶች ከአማራ ክልል ርእሰ…

የአድዋ ድል በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር  እንዲከበር የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነው የአድዋ ድል በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ይሁን እንጂ በዓሉ በሰላም እንዳይከበር አንዳንድ የግል…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ከ840 ሺህ ዶዝ በላይ የፋይዘር ክትባት ለገሰች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለኢትዮጵያ 840 ሺህ 60 ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት (ፋይዘር) ድጋፍ አደረገች፡፡   በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ እንዳስታወቀው÷ዋሽንግተን በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የፋይዘር…