Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ የምርመራ ጋዜጠኝነት ላይ ያተኮረ አህጉራዊ ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአፍሪካ የምርመራ ጋዜጠኝነት ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አራት የአህጉሪቱ ከተሞች እየተካሄደ ነው፡፡ ኮንፈረሱ አፍሪካውያን ጋዜጠኞች በምርመራ ጋዜጠኝነት ልምድ የሚለዋወጡበት እና የሚሰለጥኑበት ነው። በአዲስ…

የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ተቋማትና ግለሰቦች እዉቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጋምቤላ ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ተቋማትና ሰራተኞች ምስጋናና እውቅና ሰጠ፡፡ በክልሉ ያለውን የፋይናንስ ስርዓት ለማሻሻል እንዲሁም የ10 ዓመት መሪ አቅድ ለማዘጋጀት ግንባር ቀደም…

በምግብ እራሳችንን የምንችልበት ጊዜ ቅርብ ነዉ -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ. ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች የግብርና ምርታማነትን በማሻሻል በምግብ እራሳችንን የምንችልበት ጊዜ ቅርብ ነዉ ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥ዛሬ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ…

በወረባቦ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ. ቢ.ሲ) በወረባቦ ወረዳ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የእለት እርዳታ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፋ ተደረገ። ከፌደራል እና ከክልል ምግብ ዋስትና እና አደጋ መከላከል ኮሚሽን የተገኘውን የእለት እርዳታ ለ13 ሺህ…

የቻይና የመስከረም ወር ወጪ ንግድ ማደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና በመስከረም ወር በአሜሪካ ዶላር የፈጸመችው የወጪ ንግድ ግብይት በ28 ነጥብ 1 በመቶ ማደጉ ተገለጸ፡፡ ገቢ ንግዷ ደግሞ ካለፈው ወር አንፃር በ17 ነጥብ 6 በመቶ መቀነሱ ተመላክቷል፡፡ ቻይና በመስከረም ወር የ305 ነጥብ 74 ቢሊየን…

አዲሱ መንግስት የገባዉን ቃል ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅበታል-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲስ የተመሰረተው መንግስት ለውጥ አካታች ብሄራዊ የውይይት መድረክ በማካሄድ አንድነቷ እና ህልዉናዋ የተጠበቀ ጠንካራ ሀገር ለትውልድ ለማስተላለፍ የገባውን ቃል በተግባር ሊያዉል እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድ…

ቅድሚያ ለሰላም ሰጥተን እንሰራለን-የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምና ደህንነቱ ያልተጠበቀ ከተማ ምንም ነውና ቅድሚያ ለሰላም ሰጥተን እንሰራለን ሲሉ አዲሱ የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ተናገሩ። የጎንደር ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ አመት1ኛ አስቸኳይ…

በሀረሪ ክልል የተካሄደው ምርጫ ነፃ፣ ፍትሃዊና ገለልተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሀረሪ ክልል የተፎካካሪ ፖርቲዎች የጋራ ምክርቤት በክልሉ መስረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም የተካሄደውን ምርጫ ተንተርሶ መግለጫ አዉጥቷል። ምክርቤቱ በመግለጫው ትላንትና በምርጫ ቦርድ የተገለፀው የክልሉ የምርጫ ውጤት፥ ኢትዮጵያ…

የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሕብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባዔ ለመታደም አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ በሚካሄደዉ 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባዔ ለመታደም የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው። የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፣የኮትዲቯር ሪፐብሊክ፣ የጋቦን እና የቡርኪናፋሶ የውጭ ጉዳይ…

በኡጋንዳ የሚኖሩ የሱማሌ ክልል ተወላጆች በአገራቸው በንግድና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለምፀሐይ መሠረት በኡጋንዳ በንግድና ኢንቨስትመንት ተሰማርተው ከሚኖሩ የሱማሌ ክልል ተወላጆች ጋር የአገራቸውን ምርቶች በኡጋንዳና በአጎራባች አገራት ለማከፋፈል እንዲሁም በኢንቨስትመንት ላይ ለመሰማራት…