አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ሸዋ ዞን 647 ንጹሃን ዜጎችን ሲገድል፥ በ1 ሺህ 252 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት አድርሷል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ሸዋ ዞን እስካሁን የ647 ንጹሃን ዜጎችን ህይወት ሲያጠፋ፥ 26 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በሚገመቱ የልማት ስራዎች ላይ መስተጓጎል መፍጠሩን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡
ከቢሮው ያገኘነው…