Fana: At a Speed of Life!

ቻይና በ2022 ከፍተኛ የግብር ማሻሻያ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በ2022 የ 173 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የግብር ቅናሽ ልታደርግ መሆኗን አስታወቀች፡፡ የቻይና ገንዘብ ሚኒስትር ሊዩ ኩን ÷ ቻይና ቅናሹን የምታደርገው በቴክኖሎጂ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በሰብዓዊ ዘርፍ፣ በዘመናዊ ግብርና እና በቀጠናዊ ጉዳዮች…

በአንድነት በመቆም ብልጽግናን እውን ማድረግ እንደሚቻል የዓድዋ ድል ትምህርት ይሆናል – አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የዓድዋ ድል በዓል በጦርነት ብቻ ሳይሆን ድህነትን ለመዋጋት በአንድ ከቆምን ብልጽግናን እውን ማድረግ እንደሚቻል ትምህርት የሚሆን የድል በዓል መሆኑን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ-ጉባዔ ታገሠ ጫፎ…

ከአንድ እናት ሆድ ውስጥ 28 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ ወጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲላ ከተማ በሚገኘው ሰላም ሆስፒታል በተደረገ የቀዶ ጥገና ህክምና ከአንድ እናት ሆድ ውስጥ 28 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ መውጣቱ ተሰምቷል፡፡ ከምዕራብ ጉጂ ዞን ሃሚባላ ዋማና ወረዳ ጮርሶ ጎሊጃ ቀበሌ በመምጣት በሰላም ሆስፒታል የህክምና ክትትል…

የገቢዎች ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 34 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን በድርቁ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚሆን 34 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የገቢዎች…

የክልልና የፌደራል መንግስታት በድርቅ የተጎዱ ወገኖችና እንስሳቶቻቸውን የመታደግ ስራ አጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልልና የፌደራል መንግስታት በድርቅ የተጎዱ ወገኖችና እንስሳቶቻቸውን የመታደግ ስራ አጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን እና የልዑካን ቡድናቸው በድርቁ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ምክር-ቤት ከነገ ጀምሮ የ3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 50ኛ መደበኛ ጉባኤን ያካሂዳል፡፡ የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፈትህያ አደን የምክር-ቤቱን 50ኛ መደበኛ ጉባኤ አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት፥…

የዓድዋ ድል በዓል በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤጂንግ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሚሲዮን ለ126ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓድዋ ድል በዓል በቻይና ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላትና በቻይና ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ጋር በዌብናር አክብሮ ውሏል። በበዓሉ…

በአፋር ክልል በአሸባሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች የ100 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በአፋር ክልል አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ100 ሚሊየን ብር የገንዘብና ለተጎዱ ተቋማት ደግሞ የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ። ከገንዘቡ ሌላ ከተደረጉት ቁሳቁሶች መካከል "ፒክ…

ትውልዱ አንድነት ሃይል መሆኑን ከቀደምት አባቶቹ ተምሮ የተሻለች ኢትዮጵያን ለልጆቹ ማውረስ ይኖርበታል – የሀረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለው ትውልድ አንድነት ሃይል መሆኑን ከቀደምት አባቶቹ ተምሮ የተሻለች ኢትዮጵያን ለልጆቹ ማውረስ ይኖርበታል ሲል የሀረሪ ክልል ገለፀ፡፡ ክልሉ ለ126ኛው ዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልክት አስተላለፏል፡፡ ክልሉ በእንኳን…

በመዲናዋ የዐድዋ ድል በዓል በሰላም መከበሩን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በልዩ ልዩ ፕሮግራሞች የተከበረው 126ኛው የዐድዋ የድል በዓል በሰላም መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዐድዋ ድል 126ኛው በዓል በከተማዋ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ አደባባይ እና በዐድዋ ድልድይ በደማቅ ስነ ስርዓት…