Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ከ840 ሺህ ዶዝ በላይ የፋይዘር ክትባት ለገሰች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለኢትዮጵያ 840 ሺህ 60 ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት (ፋይዘር) ድጋፍ አደረገች፡፡   በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ እንዳስታወቀው÷ዋሽንግተን በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የፋይዘር…

ሚሲዮኑ 139 ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ተታለው ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመጓዝ የኬንያን ድንበር በህገወጥ አቋርጠው የገቡ 139 ኢትዮጵያውያንን ሚሲዮኑ በምህረት ክሳቸው ተቋርጦና ከእስር ቤት ተፈተው ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ ድጋፍ አድርጓል። ኢትዮጵያውያኑ…

የዐድዋ ድል ኢትዮጵያን መንካት የሚያስከትለው መዘዝ ምን እንደሆነ አስተምሮ ያለፈ ደማቅ ሐውልት ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዐድዋ ድል ኢትዮጵያን መንካት የሚያስከትለው መዘዝ ምን እንደ ሆነ አስተምሮ ያለፈ ደማቅ ሐውልት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዐድዋ ድል 126ኛ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአስቸጋሪ ወቅትም በውጤታማነቱ መዝለቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአስቸጋሪ ወቅትም በውጤታማነቱ መዝለቁ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስድስት ወር የሥራ አፈፃፀም በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዛሬ…

ቻይና በድርቅ ለተጎዱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደምታደርግ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በድርቅ ለተጎዱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደምታደርግ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ገለጹ። ሃገሪቱ በድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው የአካባቢው ሀገራት አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደምታደርግ ከሶማሊያ የውጭ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቋቋም ለታዳጊ ሀገራት የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቋቋም ለታዳጊ ሀገራት ዘላቂ የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበች። የኢፌዴሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታሁን ጋረደው በኬንያ እየተካሄደ…

በማቻክል ወረዳ በኤሌክትሪክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ በደረሰ የኤሌክትሪክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡   አደጋው የካቲት 21 ቀን ለ22 አጥቢያ ከሌሊቱ 6 ሰዓት አካባቢ የተፈጠረ ሲሆን÷የአደጋውን መንስኤም ፖሊስ እያጣራ መሆኑ…

በኬብል ስርቆት ምክንያት የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት አልቻልኩም- የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬብል ስርቆት የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት አለመቻሉን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ዛሬን ጨምሮ በያዝነው ወር ለሰባት ቀናት የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት አለመቻሉን ዋና ስራ አስኪያጁ አቶ መሉቀን…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪና ሴሬኒን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል:: በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ሀገራት መካከል ለረጅም ጊዜ የቆየውን ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር በሚቻልባቸው…

በጋምቤላ ክልል የውስጥና ድንበር ዘለል ወንጀሎችን በመከላከል ሰላምን ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ ነው- የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የውስጥና ድንበር ዘለል ወንጀሎችን በመከላከል ሰላምን ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በአቦቦ ወረዳ የዘረፉትን የቀንድ ከብቶች በማስመለስ በታጣቂዎቹ…