Fana: At a Speed of Life!

የቻይና የመስከረም ወር ወጪ ንግድ ማደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና በመስከረም ወር በአሜሪካ ዶላር የፈጸመችው የወጪ ንግድ ግብይት በ28 ነጥብ 1 በመቶ ማደጉ ተገለጸ፡፡ ገቢ ንግዷ ደግሞ ካለፈው ወር አንፃር በ17 ነጥብ 6 በመቶ መቀነሱ ተመላክቷል፡፡ ቻይና በመስከረም ወር የ305 ነጥብ 74 ቢሊየን…

አዲሱ መንግስት የገባዉን ቃል ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅበታል-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲስ የተመሰረተው መንግስት ለውጥ አካታች ብሄራዊ የውይይት መድረክ በማካሄድ አንድነቷ እና ህልዉናዋ የተጠበቀ ጠንካራ ሀገር ለትውልድ ለማስተላለፍ የገባውን ቃል በተግባር ሊያዉል እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድ…

ቅድሚያ ለሰላም ሰጥተን እንሰራለን-የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምና ደህንነቱ ያልተጠበቀ ከተማ ምንም ነውና ቅድሚያ ለሰላም ሰጥተን እንሰራለን ሲሉ አዲሱ የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ተናገሩ። የጎንደር ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ አመት1ኛ አስቸኳይ…

በሀረሪ ክልል የተካሄደው ምርጫ ነፃ፣ ፍትሃዊና ገለልተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሀረሪ ክልል የተፎካካሪ ፖርቲዎች የጋራ ምክርቤት በክልሉ መስረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም የተካሄደውን ምርጫ ተንተርሶ መግለጫ አዉጥቷል። ምክርቤቱ በመግለጫው ትላንትና በምርጫ ቦርድ የተገለፀው የክልሉ የምርጫ ውጤት፥ ኢትዮጵያ…

የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሕብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባዔ ለመታደም አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ በሚካሄደዉ 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባዔ ለመታደም የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው። የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፣የኮትዲቯር ሪፐብሊክ፣ የጋቦን እና የቡርኪናፋሶ የውጭ ጉዳይ…

በኡጋንዳ የሚኖሩ የሱማሌ ክልል ተወላጆች በአገራቸው በንግድና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለምፀሐይ መሠረት በኡጋንዳ በንግድና ኢንቨስትመንት ተሰማርተው ከሚኖሩ የሱማሌ ክልል ተወላጆች ጋር የአገራቸውን ምርቶች በኡጋንዳና በአጎራባች አገራት ለማከፋፈል እንዲሁም በኢንቨስትመንት ላይ ለመሰማራት…

የቡድን 20 አባል ሃገራት ለአፍጋኒስታን እርዳታ ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የቡደን 20 አባል ሃገራት የአፍጋኒስታንን ሰብዓዊ ቀውስ ለማስወገድ እርዳታ ለማድረግ መስማማታቸዉ ተገለፀ። የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ማሪዮ ድራጊ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት የአፍጋኒስታን ሰብአዊ አደጋን ለማስወገድ በጋራ…

የጎንደር ከተማ ምክር ቤት አቶ ዘውዱ ማለደን ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ምክር ቤቱ 4ኛ ዙር 9ኛ አመት1ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። በጉባኤው አቶ ዘውዱ ማለደ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሆነው ከተማዋን እንዲመሩ በሙሉ ድምፅ ተመርጠው ተሹመዋል። በተጨማሪም ጉባኤው  አቶ ባዩ አቡሃይ ክብረት ምክትል…

በህልውና ዘመቻው ላይ ሙያዊ አገልግሎት ለሚሰጡ 40 የጤና ባለሙያዎች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በህልውና ዘመቻው ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ልዩ ኃይል ሙያዊ ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና ባለሙያዎች ሽኝት አደረገ። ከተማ አስተዳደሩ ከተለያዩ ሆስፒታሎች ለተውጣጡ እና ሙያዊ ድጋፍ ለሚያደርጉ የጤና…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ኃላፊነት ቦታዎች እንዲሳተፉ መደረጉ የመጠላለፍ የፖለቲካ ምዕራፍን ይዘጋል- አቶ አባዱላ ገመዳ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ተፎካካሪ ፓርቲዎች በየደረጃው ባሉ የመንግሥት ኃላፊነት ቦታዎች ውስጥ እንዲሳተፉ መደረጉ ያለፈውን የመጠላለፍ ፖለቲካ ምዕራፍን ዘግቶ አዲስ የመተባበር መንፈስ እንደሚፈጥር አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ። አቶ አባዱላ ገመዳ እንዳሉት የተፎካካሪ ፓርቲ…