መንግስት ለሕዝብ የገባውን ቃል ወደ መሬት ሊያወርደው ይገባል – መጋቤ ሀዲስ እሸቱ አለማየሁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ለሕዝብ የገባውን ቃል ወደ መሬት ሊያወርደው እንደሚገባ መጋቤ ሀዲስ እሸቱ አለማየሁ ገለፁ።
የተፎካካሪ ፓርቲዎች በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነቶች ውስጥ መካተታቸዉ ተስፋ ሰጪ ነው ሲሉም ተናግረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስቴር…