Fana: At a Speed of Life!

መንግስት ለሕዝብ የገባውን ቃል ወደ መሬት ሊያወርደው ይገባል – መጋቤ ሀዲስ እሸቱ አለማየሁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ለሕዝብ የገባውን ቃል ወደ መሬት ሊያወርደው እንደሚገባ መጋቤ ሀዲስ እሸቱ አለማየሁ ገለፁ። የተፎካካሪ ፓርቲዎች በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነቶች ውስጥ መካተታቸዉ ተስፋ ሰጪ ነው ሲሉም ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስቴር…

በኦሮሚያ ክልል የመማር ማስተማር ሂደቱ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የ2014 የመማር ማስተማር ሂደት በኦሮሚያ ክልል በይፋ ተጀመረ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ÷ በቢሾፍቱ “ከራ ሆራ መዋለ ሕፃናት እና 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት” በመገኘት የ2014 የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ መጀመሩን…

በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የተከፈተው የኩላሊት እጥበት ማእከል የህክምና አገልግሎቶችን እያሳደገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የተከፈተው የኩላሊት እጥበት ማእከል ለበርካታ ህሙማን አገልግሎቱን በመስጠት ላይ መሆኑ ተገለጸ። ሆስፒታሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚሰጠውን የህክምና አገልግሎቶችን እየሳደገ እንደሚገኝም አስታውቋል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

ከተማ አስተዳደሩ በመልሶ ማደራጀቱ ለተለያዩ ኃላፊነቶች ሹመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመልሶ ማደራጀቱ መሰረት ለተለያዩ ኃላፊነቶች ሹመቶችን መስጠቱን አስታወቀ። በዚሁ መሰረት ፡- በከንቲባ ጽ/ቤት 1. አቶ ጥላሁን ወርቁ የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ…

ዋልያዎቹ በደቡብ አፍሪካ አቻቸው 1 ለ 0 ተረቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ለዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ዉድድር በደቡብ እፍሪካ ኤፍ ኤን ቢ ስታዲየም ዛሬ የተካሄደው የኢትዮጵያ አና የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድኖች ጨዋታ በአስተናጋጁ ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል። የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የመጀመሪያው አጋማሽ በደቡብ…

ዳያስፖራው ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ 122 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራው ማኅበረሰብ በሁለት ወራት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል 122 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጽህፈት ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሐረሪ፣ የሶማሌ እና የደቡብ ክልሎችን የምርጫ ውጤት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ በሐረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልሎች የተካሄደውን አጠቃላይ የምርጫ ውጤት አስመልክቶ መግለጫ አወጣ። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ባወጣው መግለጫ በመስከረም 20 ቀን…

በኢትዮጵያ የሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎች እና ነጋዴዎች ማኅበር ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎች እና ነጋዴዎች ማኅበር ተመሰረተ። ምስረታውን ተከትሎም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎችና ነጋዴዎች ኔትዎርክ አባል መሆኗ ይፋ ተደርጓል። የማኅበሩ መመስረት በአገር፣ በአህጉር እና በዓለም…

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የምርጫውን ውጤት በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሀረሪ ክልልን ጨምሮ መስከረም 20 ምርጫ በተካሄደባቸው አካባቢዎች በማሰመልከት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውጤት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የእንኳን ደስ አለን…