በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖችና ጤና ተቋማት ከ10 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ባንክ ሠራተኞች እና ፓዝ ፋይንደር ኢንተርናሽናል የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ለሰሜን ወሎና ለዋግ ኽምራ ማህበረሰብ እንዲሁም ጤና ተቋማት ድጋፍ አደረጉ፡፡
የዓባይ ባንክ ሠራተኞች…