Fana: At a Speed of Life!

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖችና ጤና ተቋማት ከ10 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ባንክ ሠራተኞች እና ፓዝ ፋይንደር ኢንተርናሽናል የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ለሰሜን ወሎና ለዋግ ኽምራ ማህበረሰብ እንዲሁም ጤና ተቋማት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የዓባይ ባንክ ሠራተኞች…

የፖለቲካ አመራሮች ቁርጠኝነት ማነስ ሙስና እና ብልሹ አሰራር እንዲንሰራፋ አድርጓል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ አመራሮች ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ቁርጠኛ ባለመሆናቸው ውጤት ማምጣት እንዳልቻለ የፌደራል የሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የፌደራል የሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን "ሙስናን በመከላከል ረገድ የመገናኛ…

በአፋር ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ከ40 ሺህ በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው አልተመለሱም

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ከ40 ሺህ የሚበልጡ ተማሪዎች እስካሁን ወደ ትምህርት ገበታቸው አለመመለሳቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደረሳ መሀመድ፥ ከጦርነቱ በፊት ከ90 ሺህ…

አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን በይፋ መቀላቀሉን ክለቡ አስታውቋል፡፡   በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በጉልህ ከሚነሱ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ሰላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን በይፋ መቀላቀሉ ተረጋግጧል፡፡…

ክልሎች ሀብት በማፍራት ለልማት መትጋት ይጠበቅባቸዋል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት ፍትሃዊ ልማትን ለማዳረስ ከሚያደርገው ጥረት በተጨማሪ ክልሎች ሀብት በማፍራት ለልማት መትጋት እንደሚጠበቅባቸው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር ገለጹ። የፌደሬሽን ምክር ቤት…

“ኢትዮጵያን ለማዳን አካታች ብሔራዊ ምክክር” በሚል መሪ ሃሳብ የፖናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮጵያን ለማዳን አካታች ብሔራዊ ምክክር'' በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይት ተካሂዷል፡፡ የፖናል ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር ኢኒስቲትዩት እና አይ ኤስ ኤስ በጋራ ያዘጋጁት መሆኑ…

ሴኔጋል እና ካሜሮን ለ2022 ዓለም ዋንጫ ማለፋቸውን አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴኔጋል እና ካሜሮን ለ2022 ዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ተወካይ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ሴኔጋል በፍፃሜው ያገኘቻትን ግብፅን በድጋሚ በመለያ ምት በማሸነፍ ለኳታሩ 2022 ዓለም ዋንጫ ጨዋታ ማለፏን…

የኦሮሚያና ሐረሪ ክልል አርሶ አደሮች ተጠቃሚነትን ሊያጠናክሩ በሚችሉ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ከተመራው ልዑክ ጋር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም…

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በመመለሱ ሂደት የመጀመሪያዎቹ ዛሬ ወደ ሀገራቸው ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለሱ ሂደት ተጀምሯል፡፡ ከሳዑዲ ተመላሽ ዜጎችን ለመመለስ መንግስት በሚያደርገው ጥረት ከ7 እስከ 11 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ…

የሶማሌ ክልል ህዝብን ህይወት ለማሻሻል ለሚደረገው ጥረት ድጋፍ እንደሚያደርጉ ለጋሽ ድርጅቶች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ህዝብን ህይወት ለማሻሻል የክልሉ መንግስት የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ ዓለምአቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች አመራሮች ገለጹ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ እና የክልሉ ከፍተኛ አመራር አካላት ከዓለም አቀፍ…