ዐድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና እና የሰዎች እኩልነት ምልክትና ምሳሌ ነው – አቶ ዣንጥራር አባይ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና፣ የነጮችን የዘመናት የበላይነት የገታ፣ የሰዎች እኩልነት ምልክትና ምሳሌ የኢትዮጵያውያን አኩሪ ገድል ውጤት መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ዣንጥራር አባይ ተናገሩ።
ምክትል ከንቲባው…