Fana: At a Speed of Life!

ዐድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና እና የሰዎች እኩልነት ምልክትና ምሳሌ ነው – አቶ ዣንጥራር አባይ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና፣ የነጮችን የዘመናት የበላይነት የገታ፣ የሰዎች እኩልነት ምልክትና ምሳሌ የኢትዮጵያውያን አኩሪ ገድል ውጤት መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ዣንጥራር አባይ ተናገሩ። ምክትል ከንቲባው…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ትውልዱ እንደ ዐድዋ ጀግኖች ዘመንን የሚሻገር ሕያው ስራ ሊሰራ እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልዱ እንደ ዐድዋ ጀግኖች ዘመንን የሚሻገር ሕያው ስራ ሊሰራ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ። 126ኛው የዐድዋ ድል በዓል በባህር ዳር ከተማ በድምቀት ተከብሯል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት…

ነጻ በሆነች አገር የዐድዋ ድልን እንድናከብር ከፍተኛ መስዋዕትነት ተከፍሎልናል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነጻ በሆነች ሀገር ዐድዋን ማክበር የቻልነው አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ አያቶቻችን እና ቅድመ አያቶቻችን ባፈሰሱት ደምና በከፈሉት ከፍተኛ የሕይወት መስዋዕትነት መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በ126ኛው የዐድዋ…

126ኛው የዐድዋ ድል በዓል በተለያዩ ከተሞች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የዐድዋ ድል በዓል ድሉን በሚያስታውሱ ትዕይንቶች በተለያዩ ከተሞች ተከበረ። በጎንደር ከተማ እየተከበረ የሚገኘው የዐድዋ የድል በዓል ጀግኖች አርበኞች ፣ የከተማዋ ነዋሪዎች እና ወጣቶች በነቂስ በመውጣት ድሉን ዘክረውታል። የድል…

የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ፡፡ በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ የዱባይ ኤክስፖ 2020 ከፍተኛ አመራሮቸና ከተለያዩ የአረብ ኢሚሬቶች ከተሞች የመጡ ኢትዮጵያውያን እና…

የተለያዩ አገራት ኤምባሲዎች ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ አገራት ኤምባሲዎች ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ለወንድም የኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት ለ126 ኛው የዐድዋ ድል በዓል እንኳን አደረሳችሁ ብሏል፡፡…

የአድዋ ድል በቀደመው፣ በአሁኑ እና በሚቀጥለው ዘመን በከፍታ የሚዘከር የድል ወረታችን ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለ126ኛው የአድዋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ አቶ ደመቀ በመልዕክታቸውም ፥ በረጅሙ የታሪክ ጉዞ በርካታ የውስጥ እና የውጭ ጠላቶች በሃገራችን ኢትዮጵያ…

አቶ ደመቀ መኮንን ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ ማለዳ ጅግጅጋ ገባ ። ልዑኩን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሒም ኡስማን እና የክልሉ…

126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ ። በዓሉ በአዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በድምቀት ተከብሯል። በተመሳሳይ የኢፌደሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ እና…

ማዕከሉ በፈጠራ ክህሎት እድል ላጡ ወጣቶችና ሴቶች ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና በጣሊያን መንግስት ድጋፍ በኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የተገነባውን የምርት ፈጠራ ማዕከል ጎበኝተዋል፡፡   በጉብኝታቸው ወቅት ተቋሙ በተለይ በፈጠራ ክህሎት እድል…