በክልሎቹ በጦርነቱ ሳቢያ የደረሰውን የምርት ክፍተት ሊያካክስ የሚችል የበጋ መስኖ ልማት እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና ደቡብ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት በመኸር ላይ የደረሰውን የምርት ክፍተት ሊያካክስ የሚችል የበጋ መስኖ ልማት እያከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው ለፋና…