Fana: At a Speed of Life!

ዳያስፖራው ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ 122 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራው ማኅበረሰብ በሁለት ወራት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል 122 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጽህፈት ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሐረሪ፣ የሶማሌ እና የደቡብ ክልሎችን የምርጫ ውጤት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ በሐረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልሎች የተካሄደውን አጠቃላይ የምርጫ ውጤት አስመልክቶ መግለጫ አወጣ። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ባወጣው መግለጫ በመስከረም 20 ቀን…

በኢትዮጵያ የሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎች እና ነጋዴዎች ማኅበር ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎች እና ነጋዴዎች ማኅበር ተመሰረተ። ምስረታውን ተከትሎም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎችና ነጋዴዎች ኔትዎርክ አባል መሆኗ ይፋ ተደርጓል። የማኅበሩ መመስረት በአገር፣ በአህጉር እና በዓለም…

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የምርጫውን ውጤት በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሀረሪ ክልልን ጨምሮ መስከረም 20 ምርጫ በተካሄደባቸው አካባቢዎች በማሰመልከት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውጤት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የእንኳን ደስ አለን…

የምዕራባዉያኑን ዲፕሎማሲያዊ ጫና አሸንፎ ለመዉጣት ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ መስራት ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የምዕራባዉያኑን ዲፕሎማሲያዊ ጫና ለመቋቋምና አሸንፎ ለመዉጣት ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይገባል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የህግና ታሪክ መምህር ዶክተር…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ዘመናዊ አጋዥ መሳሪያ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ዘመናዊ አጋዥ መሳሪያ አበረከተ፡፡ መሳሪያዉ ከእስራኤል ሀገር በመጡ ባለሙያች አማካኝነት ከቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ከሥልጠና ጋር መሰጠቱ ተገልጿል፡፡…

አየር መንገዱ “ሴበር” ከተሰኘው ቀዳሚ የሶፍት ዌርና ቴክኖሎጂ አቅራቢ ኮርፖሬሽን ጋር የነበረውን የሥራ ስምምነት አደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሴበር  ጋር የገባውን ለረጅም ጊዜ ያቆየ ስትራቴጂካያዊ ሽርክናው ያደሰው ለቀጣይ ሰባት ዓመታት ቢያንስ የ110 ሚሊየን ዶላር አገልግሎት ለመግዛት ውል ገብቶ ነው፡፡ በሥምምነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ‘‘ሳብሬ”ን…

ቤተክርስቲያኗ ለተፈናቀሉ ወገኖች2 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በሰሜኑ ጦርነት ለተፈናቀሉ እና በደሴ ከተማ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖች 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገች፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን…

የጥራት ጉድለት ያለባቸው ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ደረጃን ያላሟሉ ገቢ ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ መታገዳቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሦስት ወራት ገቢ ምርቶች ላይ በተደረገ የላብራቶሪ ፍተሻ እና የኢንስፔክሽን ስራ ከደረጃ በታች…

የኦማኑ ሱልጣን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደስታ መግለጫ ላኩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦማኑ ሱልጣን ሄይትሐም ቢን ጣሪቅ ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመመረጣቸው የደስታ መልዕክት ልከዋል፡፡ ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ባለፈው መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መመረጣቸውን…