Fana: At a Speed of Life!

ከአድዋ ድል የሃገሪቱ ፖለቲካና ፖለቲከኞች ትምህርት ሊወስዱ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከታላቁ የአድዋ ድል የሃገሪቱ ፖለቲካና ፖለቲከኞች ትምህርት ሊወስዱ እንደሚገባ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ ፖለቲከኞች ተናገሩ ፡፡ የትግራይ ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አረጋዊ በርሄ እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ…

የሐረርና ድሬዳዋን የውሃ ችግር ለመቅረፍ ተጨማሪ ጉድጓዶችን መቆፈርና ከአጎራባች ክልሎች ጋር መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ መገኛ ቦታዎችን ለይቶ ጉድጓዶችን በመቆፈር፣ ከአጎራባች ክልሎችና ከከተማ አስተዳደሮች ጋራ በመነጋገርና ተቀናጅቶ በመሥራት ለውሃ አቅርቦት ችግር እልባት መፈለግ አስፈላጊ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ገለጹ፡፡…

ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ በገባችበት ወቅት፥ ከእንቅልፌ ነቅቼ መጀመሪያ የማየው የፋናን የፌስቡክ ገፅ ነበር – ሩሲያዊቷ ወጣት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በኢትዮጵያ ቆይታ ያደረገው የሩስያ ከፍተኛ ልዑክ አባል የሆነችው የ22 ዓመቷ ማዲና ላኮባ የአማርኛ ቋንቋን አቀላጥፋ  መናገር፣ መስማት፣  ማንበብና መፃፍ ትችላለች። እሷና ጓደኞቿ ከዩኒቨርሲቲ የቀሰሙትን የአማርኛ ቋንቋ ክህሎት…

በኢትዮ-ህንድ የኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም እድሎች ላይ የቢዝነስ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-ህንድ የኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም እድሎች ላይ የበይነ መረብ ቢዝነስ ፎረም ተካሄደ፡፡ በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዘ-ዲፕሎማቲስት ከተሰኘው የመጽሔት ፕሮዳክሽን ድርጅት ጋር በመተባበር የኢትዮ-ህንድ የኢንቨስትመንት፣ የንግድ እና…

በእነ ጌታቸው አሰፋ መዝገብ የተከሰሱት የቀድሞ የብሔራዊ መረጃ ደህንነት ሰራተኞችን የመከላከያ ማስረጃ ለመጠባበቅ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእነ ጌታቸው አሰፋ መዝገብ የተከሰሱት የቀድሞ የብሔራዊ መረጃ ደህንነት ሰራተኞችን የመከላከያ ማስረጃ ለመጠባበቅ ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱ ተገልጿል፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ለከሳሾቹ ከዚህ በፊት…

የእጅ ኳስ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ዙር የማጠቃለያ ውድድር በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ዙር የማጠቃለያ ውድድር በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣ መከላከያ፣ ፌደራል ፖሊስ፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ፣ ከምባታ ዱራሜ፣ ባህር ዳር ከተማ፣ ፌዴራል ማረሚያ ቤቶች፣…

የንግድ ስርዓቱን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ስርዓቱን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት እንደሚገባ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የንግድና ቀጠናዊ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ እንዳለው መኮንን÷ የተባበሩት መንግስታት…

ለአዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች በዓለም የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታዎች ላይ ገለፃ ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገሪቱን የኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የዓለም የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታዎችን ያማከለ ጠንካራ እና የማይበገር የኢኮኖሚ ስርዓት መገንባት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ።…

አስተዳደሩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው በሳይበርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ከተሰማሩ ተቋማት ጋር እንደሚሠራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሚሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ግለሰቦች እንደሚደግፍ እና ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው በሳይበርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ከተሰማሩ ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሠራ የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ገለጹ፡፡ ዋና…