Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለህብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። የሕብረቱ ኮሚሽን የሚያዘጋጀው የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጥቅምት 4 እና 5 ቀን 2014 ዓ.ም በአፍሪካ…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከቀድሞው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ከቀድሞው የምክር ቤቱ አፈ-ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው በምክር ቤቱ ሲከናወኑ በቆዩ ጉዳዮችና በቀጣይ ትኩረት በሚሹ ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ መክረዋል፡፡…

የኀብረት ስራ ቤተሰቦች በአማራና አፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮች የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኀብረት ስራ ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በአማራና አፋር ክልሎች ለሚገኙ ወገኖች 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የኀብረት ስራ ቤተሰቦች ድጋፉ ያደረጉት አልባሳት፣ ምግብ፣ የመገልገያና የንፅህና መጠበቂያ…

ጀርመን አሽከርካሪ አልባ ባቡር ለህዝብ አገልግሎት አበቃች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጀርመኑ ባቡር አገልግሎት ሰጪ ኩባንያ ዶቼ ባሀን ከሲመንስ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር በመተባበር በዓለማችን የመጀመሪያ የሆነውን ያለ አሽከርካሪ የሚንቀሳቀስ ባቡር ይፋ አደረገ፡፡ በጀርመኗ ሀምቡርግ ከተማ ይፋ የተደረገው አሽከርካሪ አልባ ባቡር÷…

በትግራይ በ44 ተራድኦ ድርጅቶች እስከ ወረዳ ድረስ የሰብዓዊ እርዳታ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል አስፈላጊው የሰብዓዊ እርዳታ በ44 ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች አማካኝነት እስከ ወረዳ ድረስ እየተሰራጨ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና…

ኤጀንሲው በአሸባሪው ህወሓት ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ የአማራ ክልል ነዋሪዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ የአማራ ክልል ነዋሪዎች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ በተመሳሳይ አስተዳደሩ ባለፈው ሳምንት በአፋር ክልል በሽብር ቡድኑ ከቤት…

ኢትዮጵያና አልጄሪያ በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና አልጄሪያ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የሚያደርጉትን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ የሁለቱ ሃገራት የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ውይይት አድርገዋል። በአልጀሪያ የኢትዮጵያ…

ምክር ቤቱ ለከተማ ተቋማዊና መሠረተ ልማት ፕሮግራም ማስፈጸሚያ ከ209 ሚሊየን ብር በላይ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በክልሉ በ ዩ አይ አይ ዲ ፒ ፕሮግራም በ2013 በጀት አመት የተከናወኑ ተግባራትን በመገምገም÷ የ2014 በጀት አመት ካፒታል ኢንቨስትመንት እቅድን (ሲ አይ ፒ) መርምሮ በሙሉ…

በኢትዮጵያ የተቃጣውን የሳይበር ጥቃት ሙከራ መመከት ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ ግዙፍ ተቋማት የተቃጣውን የሳይበር ጥቃት ሙከራ መመከት መቻሉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው÷ በኢትዮጵያ የሁለተኛ ዙር የህዳሴ ግድብ ውኃ…

የአፋር ሕዝብ ዛሬም ለሰንደቅ ዓላማው ክብር ዋጋ እየከፈለ ነው – የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሌላው ኢትዮጵያዊ ሁሉ የአፋር ሕዝብ ዛሬም እንደ ጥንቱ ለሰንደቅ ዓላማው ክብርና ለሀገሩ ሉዓላዊነት ዋጋ እየከፈለ መሆኑን የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ አሰያ ከማል አስታወቁ። አፈ ጉባዔዋ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ…