Fana: At a Speed of Life!

የኢጋድ ትምህርት ላይ የሚመክር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። አካታች፣ ተደራሽ እና ጥራት ያለው ትምህርት፣ ሥደተኞች፣ ከሥደት ተመላሾችና ሥደተኛ ተቀብለው የሚያስተናግዱ ማኅበረሰቦች…

በፌዴራል ደረጃ የተካሄዱ የሕግ ሪፎርም ስራዎች በክልል የሚስፋፉበትን ሁኔታ በሚመለከት ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎችን ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በተገቢው ለማስከበር አስቸጋሪ የነበሩ ህጎችን በማሻሻል ለውጥ ማምጣት መቻሉን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ በተጀመረው መድረክ ላይ የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክርቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክርቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት በሚያካሂደው ጉባዔው÷ የ12ኛ መደበኛ ጉባዔ ቃለ ጉባዔ እና የክልሉን የአስፈጻሚ አካላት የ2014 ዓ.ም የ6 ወር ሪፖርት በማድመጥ መርምሮ ያጸድቃል…

ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ሰመራ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመሆን ለ9 ሺህ ዜጎች ነው ያደረገው፡፡ ድጋፉም የስንዴ…

በጀርመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን “ከዒድ እስከ ዒድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን እንዲሳተፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከዒድ እስከ ዒድ - ወደ ሀገር ቤት” በሚለው ሀገራዊ ጥሪ ላይ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንዲሳተፉ በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ጥሪ አቀረቡ፡፡ አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በመርሃ-ግብሩ ዝግጅት…

51ኛው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በሻምፒዮናው ከሰባት ክልሎች ፣ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮችና ከ24 ክለቦችና ተቋማት የተውጣጡ 1 ሺህ 33 አትሌቶች ይሳተፋሉ። በሴቶች…

የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑማር ጌሌ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጂቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑማር ጌሌ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ዋና መስሪያ ቤት ጎበኙ። ፕሬዚዳንቱ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን፥ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው የዓለም የ10 ኪሎ ሜትር ክብረ ወሰንን ሰበረች

አዲ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን በተካሄደ የአለም አትሌቲክስ የጎዳና ላይ ሩጫ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው የዓለም የ10 ኪሎ ሜትር ክብረ ወሰንን በመስበር ጭምር ውድድሩን በበላይነት አጠናቀቀች፡፡ ከዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ…

የሶማሌ ህዝብ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ከተመልካችነት ወደ እውነተኛ የመወሰኛ ጠረጴዛ ላይ መጥቷል – የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ህዝብ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ከተመልካችነት ወደ እውነተኛ የፖለቲካ መወሰኛ ጠረጴዛ ላይ መጥቷል ሲል የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡ በክልሉ የተካሄዱ ህዝባዊ ውይይቶችን፣ ድርቅንና የመስክ ጉብኝቶችን አስመልክቶ…

የፑቲን ስልጣን የሚወሰነው በመረጧቸው ሩስያውያን እንጂ በባይደን አይደለም – የክሬምሊን ቃል አቀባይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሬዚዳንት ፑቲን ስልጣን የሚወሰነው በመረጧቸው ሩስያውያን እንጂ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አይደለም ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሜትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በፖላንድ ከዩክሬን…