Fana: At a Speed of Life!

የኦማኑ ሱልጣን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደስታ መግለጫ ላኩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦማኑ ሱልጣን ሄይትሐም ቢን ጣሪቅ ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመመረጣቸው የደስታ መልዕክት ልከዋል፡፡ ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ባለፈው መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መመረጣቸውን…

አሜሪካ “አጎዋ”ን ከኢትዮጵያ ለማቀብ ያሳየችው ፍላጎት ተገቢ እንዳልሆነ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ "አጎዋ"ን ከኢትዮጵያ ለማቀብ ያሳየችው ፍላጎት በበርካታ ኢትዮጵያውያን ሕልውና ላይ ያነጣጠረ ነው ሲሉ የሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ሰራተኞች ተናገሩ፡፡ የሃገር ውስጥና የውጭ ጋዜጠኞች በሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡…

ባህሬን ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችውን ሪፎርም እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የባህሬን የገንዘብና የብሔራዊ ኢኮኖሚ ሚኒስትር ባህሬን ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችውን ሪፎርም እንደምትደግፍ ገለጹ፡፡ በባህሬን የኢትዮጵያ የቆንስላ ጄነራል ጽህፈት ቤት መሪ አምባሳደር ጀማል በከርከባህሬን የገንዘብና የብሔራዊ…

የህዳሴ ግድብ የሚያመጣቸውን ዕድሎች ወደ ጥቅም ለመለወጥ እንሰራለን – የዳያስፖራ አባላት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚፈጠሩ ዕድሎችን ወደ ጥቅም ለመለወጥ በቱሪዝም መዳረሻ ኢንቨስትመንት ላይ አሻራቸውን ለማሳረፍ ዝግጁ መሆናቸውን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ተናገሩ። ከሰሞኑ በቱሪዝም ኢትዮጵያ ድጋፍ የሕዳሴ ግድቡን የጎበኘው…

መንግሥት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሰሜን ወሎና በጎንደር ለሚኖሩ ወገኖች ተገቢው ትኩረት እንዲሰጥ ጥሪውን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሰሜን ወሎና በጎንደር ለሚኖሩ ወገኖች ተገቢው ትኩረት እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወቃታዊ ጉዳይን አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም ህወሓት በሰሜን ወሎና ጎንደር…

የህወሓትን ገመና የሚገልጥ ሁሉ ሰለባ የሚሆንበት ተቋም

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ አሉታዊ ጫና ለመፍጠር የጸጥታ ምክር ቤቱ ተደጋጋሚ ስብሰባ አድርጓል። በስብሰባዎቹ የተለየ ፍላጎት ያላቸው አገሮች የኢትዮጵያን መንግስት ለመወንጀል ሃጢያተኛ አድርገው ሲያቀርቡ፤ የኢትዮጵያን…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ካፒቴን በህረዲን አብዱ በደሴና ኮምቦልቻ መጠለያ ጣቢያ በመገኘት ጉብኝት ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ በጉብኝታቸውም…

በዞኑ ከ 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ ለማምረት እየተሰራ ነዉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተያዘው የምርት ዘመን ከ 20 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳን በመስኖ በማልማት ከ 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ። የመምሪያው…

የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ለኢትዮጵያ የአምቡላንስ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ለጤና ሚኒስቴር 50 አምቡላንሶችን ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ የተደረጉት አምቡላንሶች የተሟላ መሣሪያ ያላቸውና 250 ሚሊየን ብር የሚያወጡ ናቸው ተብሏል፡፡ ልገሳው የተደረገው በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ…

የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለህብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። የሕብረቱ ኮሚሽን የሚያዘጋጀው የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጥቅምት 4 እና 5 ቀን 2014 ዓ.ም በአፍሪካ…