የመከላከያ ኅብረት ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አባላት የምስጋና ዝግጅት አካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ህብረት ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ በስራቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አመራርና አባላቱ የእውቅናና የምስጋና ዝግጅት አካሄደ፡፡
በዝግጅቱም የመከላከያ ሰራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰን…