Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ኅብረት ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አባላት የምስጋና ዝግጅት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ህብረት ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ በስራቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አመራርና አባላቱ የእውቅናና የምስጋና ዝግጅት አካሄደ፡፡ በዝግጅቱም የመከላከያ ሰራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰን…

የዓድዋ በአልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቲት 23 ቀን 2014 ዓ.ም የሚከበረውን የዓድዋ በአዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል፡፡ በዕለቱ ከማለዳው 12፡00 ሰአት 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር ማስታወቁን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ11 ምሑራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ። ዩኒቨርስቲው ባወጣው መግለጫ አግባብነት ባላቸው የትምህርት ክፍሎች ተመርመሮ፣ በየኮሌጆች አካዳሚክ ጉባዔዎች ተፈትሾ፣ አጥጋቢ በሆነ መልኩ በባለሙያ ተገመግሞ…

በሳኡዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ያሉ ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት ለማስመለስ የተቋቋመው ፈፃሚ ብሄራዊ ኮሚቴ ባዘጋጃቸው ዕቅድ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳኡዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ያሉ ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት ለማስመለስ የተቋቋመው ፈፃሚ ብሄራዊ ኮሚቴ ባዘጋጃቸው ዕቅድ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰብሳቢነት እና በኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ፀሃፊነት…

በአዳማ ከተማ ከ14 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ፍቃድ ተሰጥቷቸው ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ14 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ፍቃድ ተሰጥቷቸው ወደ ስራ መግባታቸውን የአዳማ ከተማ የኢንዱስትሪና ኢንቨሰትመንት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በዘርፉ ያተኮረ…

በሩሲያና ዩክሬን መካከል እየተካረረ የመጣው ግጭት በተለይም በአዳጊ አገራት ላይ ከፍተኛ ጫና ይኖረዋል – ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ ብሩህተስፋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያና ዩክሬን መካከል እየተካረረ የመጣው ግጭት በተለይም በአዳጊ አገራት ላይ ከፍተኛ ጫና እንደሚያስከትል የኢኮኖሚ ምሁር ዶክተር ቆስጠንጢኖስ ብሩህተስፋ ገለጹ። ጦርነት በተፈጥሮ ከሚያደርሰው ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በተጨማሪ የኢኮኖሚ…

ከአድዋ ድል የሃገሪቱ ፖለቲካና ፖለቲከኞች ትምህርት ሊወስዱ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከታላቁ የአድዋ ድል የሃገሪቱ ፖለቲካና ፖለቲከኞች ትምህርት ሊወስዱ እንደሚገባ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ ፖለቲከኞች ተናገሩ ፡፡ የትግራይ ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አረጋዊ በርሄ እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ…

የሐረርና ድሬዳዋን የውሃ ችግር ለመቅረፍ ተጨማሪ ጉድጓዶችን መቆፈርና ከአጎራባች ክልሎች ጋር መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ መገኛ ቦታዎችን ለይቶ ጉድጓዶችን በመቆፈር፣ ከአጎራባች ክልሎችና ከከተማ አስተዳደሮች ጋራ በመነጋገርና ተቀናጅቶ በመሥራት ለውሃ አቅርቦት ችግር እልባት መፈለግ አስፈላጊ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ገለጹ፡፡…