Fana: At a Speed of Life!

በህዝብ ህልውና ላይ የሚሰነዘርን ማንኛውንም ጥቃት በጋራ መመከት ይገባል-ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ህልውና ላይ የሚሰነዘርን ማንኛውንም ጥቃት በጋራ መመከት ይገባል ሲል ብልጽግና ፓርቲ ጥሪ አቀረበ፡፡ ብልጽግና ፓርቲ በኢትዮጵያ ላይ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጫና ለማሳደር የተዘጋጁ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 የተሰኙ…

በአዲስ አበባ የተሰረቁ የተለያዩ ዕቃዎችን እየተቀበሉ በሚሸጡ የንግድ ሱቆች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የተሰረቁ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስና የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎችን በሚቀበሉ የንግድ ሱቆች ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ለኢዜአ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ በመዲናዋ ልደታና ንፋስ…

በአትሌቲክስ ሻምፒዮና መከላከያና ኢትዮ ኤሌትሪክ ስፖርት ክለቦች የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያ አገኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና መከላከያና ኢትዮ ኤሌትሪክ ስፖርት ክለቦች የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝተዋል፡፡ ዛሬ በሲዳማ ክልል ሃዋሳ ስታዲየም በተካሄደው ውድድር÷ በሴቶች አሎሎ ውርወራ የመከላከያዋ አትሌት ዙርጋ…

የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪ የሚከለክለውን ደንብ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ውይይት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪ እና ተከራዮችን ማስወጣትን የሚከለክለው ደንብ መርምሮ አፅድቋል። ምክር ቤቱ ደንቡን ያፀደቀው በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተስተዋለ ያለውን…

“ዱን” የተሰኘው ፊልም የነገሠበት እና የዊል ስሚዝ ያልተጠበቀ ድርጊት የታየበት የኦስካር ሽልማት ትናንት ምሽት ተካሂዷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በሎስ አንጀለስ ዶልቢ ቴአትር በተካሄደው 94ኛው የኦስካር ሽልማት “ዱን” የተሰኘው ፊልም በስድስት ዘርፎች በማሸነፍ ቀዳሚ ሆኗል።   በኦስካር የሽልማት መርሃ-ግብር “ዱን” የተሰኘው ፊልም በአሥር ዘርፎች ሲታጭ ÷…

ኢትዮጵያና ታንዛኒያ በወታደራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ታንዛኒያ በወታደራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡   ስምምነቱን በኢፌዴሪ መከላከያ የሜካናይዝድ ማስተባበሪያ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል አለምእሸት ደግፌና የታንዛኒያ…

ቦርዱ የኦነግ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤን አስመልክቶ ውሳኔ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤን አስመልክቶ ውሳኔ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት እንደሚገባው ገልጾ ፓርቲው እስካሁን ካለበት የአመራር ችግር…

የኢትዮ – ፈረንሳይ ቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ እተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና ኢንቨስትመን ዘርፍ ይበልጥ ማጠናከር የሚያስችል የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡   የቢዝነስ ፎረሙ ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ። ውይይቱን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል፥ “በሁለቱ…

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በዋሺንግተን ዲሲ ይካሄዳል። ካፒቶል ሂል ፊት ለፊት በሚካሄደው ሰልፍ ረቂቅ ሕጎቹ የኢትዮጵያን ሕልውና የሚጎዱ በመሆኑ ውድቅ…