የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ክልል ምክር ቤት ሁለት ሹመቶችን አጸደቀ Melaku Gedif Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ የሚገኘው የደቡብ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የቀረቡለትን ሁለት ሹመቶች በሙሉ ድምጽ አጽድቋል። በዚሁ መሰረት፡- 1. አቶ ክፍሌ ዋና - የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ…
የሀገር ውስጥ ዜና “የማዕድን ዘርፍ የ8 ወራት አፈጻጸም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት ነው”-ኢ/ር ታከለ ኡማ Melaku Gedif Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ዘርፍ የ8 ወራት አፈጻጸም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት መሆኑን የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ÷በዛሬው ዕለት ከሁሉም ክልል የማዕድን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 5ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ውሳኔውም እንደሚከተለው ይቀርባል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በብሔራዊ የፋይናንስ አካታችነት ስትራቴጂ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎችን አስመረቀ Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 234 ተማሪዎችን አስመረቀ። ተማሪዎቹ መስከረም 22/2014 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸው ቢሆንም በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ወረራ ምክንያት ትምህርታቸው ተስተጓጉሎና የመመረቂያ ጊዜያቸው ተራዝሞ እንደነበር…
የሀገር ውስጥ ዜና የሆቴል እና ቱሪዝም ዘርፍ በ10 ዓመቱ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፍኖተ ካርታ ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች አንዱ ነው – አቶ ንጉሡ ጥላሁን Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆቴል እና ቱሪዝም ዘርፍ በ10 ዓመቱ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፍኖተ ካርታ ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች አንዱ መሆኑን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ገለጹ፡፡ ከ200 ሺህ በላይ ምሩቃንን ያፈራው የቱሪዝም ማሰልጠኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮሙኒኬሽን ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ መድረክ እየተካሄደ ነው Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሙኒኬሽን ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በተዘጋጀው በዚሁ መድረክ ላይ የክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊዎች፣ የመገናኛ ብዙሃን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ከ13 ሺህ በላይ ደረጃዎች ቢወጡም ጥቅም ላይ ከማዋል አንፃር ክፍተቶች መኖራቸው ተገለጸ Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ13ሺህ በላይ ደረጃዎች ቢወጡም አምራቾች ፣ አገልግሎት ሰጪዎችና ተጠቃሚዎች ደረጃዎችን በሚፈለገው ልክ ከመተግበርና ጥቅም ላይ ከማዋል አንፃር ክፍተቶች መኖራቸውን የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር ዶክተር መሠረት በቀለ ገለጹ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው። የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ ጉባኤውን በንግግር ሲከፍቱ፥ የምክር ቤቱ አባላት ለመልካም አስተዳደር፣ ልማት፣ ፍትህ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ክልል ግንባታቸው የተጓተቱና የተቋረጡ የልማት ፕሮጀክቶች አሰራር ዳግም እንዲፈተሸ የክልሉ ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ግንባታቸው የተጓተቱ እና የተቋረጡ የልማት ፕሮጀክቶች አሰራር ዳግም ሊፈተሸ እንደሚገባ የክልሉ ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ፡፡ በክልሉ የልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ መጓተትና መቋረጥ በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ እንደሚገኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ ከኦክስፋም ኢንተርናሽናል ዋና ዳይሬክተር ጋር ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አፋጣኝ ድጋፍ መስጠትን አስመልክተው መከሩ Meseret Awoke Mar 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኦክስፋም ኢንተርናሽናል ዋና ዳይሬክተር ጋብሪኤላ ቡቸርን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚደረግ አፋጣኝ ድጋፍን አስመልክተው መከሩ። ድርቅ፣ ኮቪድ-19፣…