ከተማ አስተዳደሩ በባሌ ዞኖች በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ከ78 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባሌ እና ምሥራቅ ባሌ ዞኖች በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ከ78 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አድርጓል፡፡
ለድርቅ አደጋ የተጋለጡ ወገኖችን ለመርዳት የከተማው አስተዳደር ከባለሃብቶችና…