Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳደሩ በባሌ ዞኖች በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ከ78 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባሌ እና ምሥራቅ ባሌ ዞኖች በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ከ78 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አድርጓል፡፡ ለድርቅ አደጋ የተጋለጡ ወገኖችን ለመርዳት የከተማው አስተዳደር ከባለሃብቶችና…

በባሌ ብሔራዊ ፓርክ አካባቢ ተነስቶ የነበረው እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ብሔራዊ ፓርክ አጎራባች ወረዳዎች ላይ ተነስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። የዝሆኖች ሕገ ወጥ አደንና ግድያ በአንጻራዊነት መሻሻል ማሳየቱንም አመልክቷል።…

ኮሚሽኑ መድኃኒትና የህክምና ግብዓቶች ወደ ትግራይ ክልል መድረሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መድኃኒትና የህክምና ግብዓቶች ወደ ትግራይ ክልል መድረሳቸውን እና 107 ሜትሪክ ቶን ተጨማሪ መድኃኒት ለማድረስ ዝግጅት ተጠናቆ የካርጎ በረራ እየተጠበቀ መሆኑን የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በትግራይ ክልል…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ ባሌ ሮቤ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ ባሌ ሮቤ ገብተዋል፡፡ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኦሮሚያ ክልል በባሌ ዞን በድርቅ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አስተዳደሩ የሚያርገውን ድጋፍ ይፋ…

የፌዴራል የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ የተመረጡ ቋንቋዎች አገልግሎት እንዲጀምሩ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቋንቋ ልማት ፖሊሲ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ የተመረጡ ቋንቋዎች ወደ ሥራ እንዲገቡ ለማስቻል ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ከአማርኛ በተጨማሪ የፌዴራል የስራ ቋንቋ እንዲሆኑ…

የኤች አር 6600 የውሳኔ ሀሳብ እንዳይጸድቅ በዳያስፖራ አባላት የተጀመረው ጥረት ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ኢትዮጵያን በተመለከተ የተዘጋጀው ኤች አር 6600 የውሳኔ ሀሳብ እንዳይጸድቅ በኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የተጀመረው ጥረት መቀጠሉ ተገለፀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ፍሪያማ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ፡፡ ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ “ከወንድሜ…

የኢንተርናሽናል ዳኛ በዓምላክ ተሰማ እና የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ቡድን የክስ ሂደት እልባት አገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንተርናሽናል ዳኛ በዓምላክ ተሰማ እና በሲዳማ ቡና እግር ኳስ ቡድን መካከል ሲደረግ የነበረው የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እልባት አግኝቷል፡፡ በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር በኅዳር 20 ቀን 2014 ዓ.ም ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሲዳማ ቡና…