Fana: At a Speed of Life!

ፖሊስ ለኢትዮጵያውያን ምስጋናውን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከፀጥታ እና ደህንነት ግብረ ሃይል ጋር በመሆን መግለጫ ሰጥተዋል። በዚህም ከስደስተኛው ሃገራዊ ምርጫ አንስቶ የዘመን መለወጫ፣ የመስቀል በዓል( በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች)…

በማዕከላዊ አየር ምድብ በሥራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የሠራዊት አባላት የማዕረግ እድገት ተሠጠ

አዲስ አበባ፣መስከረም፣25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በማዕከላዊ አየር ምድብ በሥራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ እና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የምድቡ የሠራዊት አባላት የማዕረግ እድገት ሠጠ፡፡ የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለሎጂስቲክ ብርጋዴር ጀነራል ነገራ ለሊሳ÷…

ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ጠንካራ ግንኙነት ይኖረናል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)) "ከአዲሱ የኢትዮጵያ መንግስት ጋር ጠንካራ ግንኙነት ይኖረናል" ሲሉ የተለያዩ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ኃላፊዎች ገለጹ። የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ሃላፊዎች፤ የመንግስት መስረታ…

ኤጀንሲው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣መስከረም 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲ ከሰሜን ወሎ ተፈናቅለው በደሴ ለሚገኙ ወገኖች ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ÷ተቋሙ ለተፈናቃዮች በቀጣይም…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ያደረጉት ንግግር

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት አዲስ የመንግስት ምስረታ መካሄዱና ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መመረጣቸው ይታወሳል። የአዲሱን መንግስት ምስረታና በዓለ ሲመታቸውን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ያደረጉት…

ብሔራዊ ባንክ የብድር ገደብ ላይ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ከብድር አቅርቦት ጋር በተያያዘ የጣለውን እገዳ ማሻሻያ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ በማሻሻያው ባንኮች አምስት የብድር ዓይነቶችን መፍቀድ እንደሚችል አሳዉቋል፡፡ እነዚህም ባንኮች የሰጡትን ብድር ለማስመለስ…

የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት የግሉ ዘርፍ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል አሉ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ መ ስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለዉጥን ለመከላከል ዓለማቀፋዊ የሆኑ የግል ድርጅቶች የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ጥሪ አቀረቡ። አካታችና ዘላቂ የሆነ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማምጣት ከአየር ብክለት የፀዳ አገርና ዓለም ሊኖር…

አሸባሪው ቡድን በሴቶችና ህፃናት ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍ ለማስቆም መተባበር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሐረሪ ክልል ሴቶችና ህፃናት ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አሚና አብዱልከሪም አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአፋርና በአማራ ክልል በሴቶችና ህፃናት ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍ ለማስቆም ተባብረን መስራት እንደሚገባ ገለጹ። የክልሉ ሴቶችና ህጻናትና…

ሁለት የትምህርት ተቋማት ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 5 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ እና የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኤጀንሲ አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 5 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አደረጉ። የኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት…

የኤክስፖ 2020 ዱባይ የኢትዮጵያ ፖቪሊዎን ለጉብኝት በይፋ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይ በሚካሄደዉ ኤክስፖ 2020 በትላንትናው ዕለት የኢትዮጵያ ፓቪሊዮን ደማቅ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል። በመክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋና አረጋ እና የኤክስፖ…