Fana: At a Speed of Life!

በነዳጅ ቦቴ ሲጓጓዝ የነበረ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ ቦቴ ሲጓጓዝ የነበረ ግምቱ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሆነ የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን በጉምሩክ ኮሚሽን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ በሕግ የተከለከለ ልባሽ ጨርቅ በቁጥጥር ስር…

መዲናዋን የሚመጥን የተግባቦት ስርአት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የሚመጥን የተግባቦት ስርአት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት ስድስት ወራት ባከናወናቸው ተግባራት እና በቀጣይ ስድስት ወራት እቅድ ላይ ከተለያዩ ተቋማትና…

ጉባዔው የትብብርና የአጋርነት ሥራዎችን ለማጠናከር የሚያስችል ግብዓት እንደሚያስገኝልን እምነቴ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት እና የአውሮፓ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በሁለቱ አኅጉራት መካከል ያሉትን ወቅታዊ እና ቀጣይ የትብብር እና የአጋርነት ሥራዎች ለማጠናከርና ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል ግብዓት እንደሚያስገኝልን እምነቴ ነው ሲሉ…

ሳማሪታንስ ፐርስ ለኢትዮጵያ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳማሪታንስ ፐርስ የተሰኘው ዓለም አቀፍ ግብረሰናይ ድርጅት የህክምና ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ፥ ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ድጋፉን ተረክበዋል።…

ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ የባንክ ስርዓት በሀገራችን ተግባራዊ ለማድረግ እየሰራን ነው – አቤ ሳኖ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ የባንክ ስርዓት በሀገራችን ተግባራዊ ለማድረግ እየሰራን ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት አቶ አቤ ሳኖ፥…

በምዕራብ ወለጋ ዞን በአሸባሪው ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ቤጊ እና ቆንዳላ ወረዳዎች ውስጥ በሚንቀሳቀሱ የአሸባሪው የሸኔ ቡድን አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ፡፡ የዞኑ ነዋሪዎች ሸኔ የኦሮሞ ህዝብ ጠላት በመሆኑ ከጸጥታ ኃይሎች ጋር በመሆን አካባቢውን…

የአማራ ክልላዊ መንግሥት የሕዝቡን የፀጥታ ስጋት ለመቀነስ የአመራር ምደባና ስምሪት ማስተካከያ ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልላዊ መንግሥት ክልሉ የገጠመው የሰላምና የፀጥታ ችግሮችን በአግባቡ ለመቅረፍ ያስችል ዘንድ በክልሉ የፀጥታ መዋቅር ላይ ያሉ ጉድለቶችን እና ጥንካሬዎችን አስመልክቶ በዝርዝር ግምገማ ሲያካሂድ ቆይቷል። በመሆኑም…

ዩኒሴፍ በጋምቤላ ክልል በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት በጋምቤላ ክልል ባለፈው ክረምት በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የጥሬ ገንዝብ ድጋፍ አደረገ። በጋምቤላ የተራድኦ ድርጅቱ ተጠሪ ዶክተር አብዱልሀቅ ዋሂድ እንደገለጹት፥ ዩኒሴፍ ድጋፉን…