Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ ተቋም ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ ተቋም ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ ተቋም ጋር ያላትን ትብብር ስለ ማጠናከር መክረዋል፡፡ ውይይታቸውን…

በ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ በማህበራዊ ተግዳሮቶች ላይ የሚሰራ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ህብረት የ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ለ3 ዓመት የሚተገበር በማህበራዊ ተግዳሮቶች፣ በጤና እና በስርዓተ ጾታና እኩልነት ላይ የሚሰራ ፕሮጀክት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ይፋ ተደርጓል፡፡ በፕሮጀክቱ ትውውቅ…

የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ የሀገሪቱ አምባሳደር ገለጹ። የውሃና ኢነርጂ ሚንስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋና ሌሎች የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ሉዊዝ…

ፈረንሳይ በማሊ ያሰማራቻቸውን ወታደሮቿን ልታስወጣ ነው

አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በማሊ ለፀረ-ሽብር ዘመቻ ያሰማራቻቸውን ወታደሮቿን ልታስወጣ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ ውሳኔዉ በፈረንሳይ እና በአጋሮቿ የተፈረመ ሲሆን፥ በተለይም ማሊን የተቆጣጠረዉ ወታደራዊ ሀይል ከፈረንሳይ ጋር በወታደራዊ ዘርፎች ላይ…

ምርታማነታቸው ከፍተኛ የሆኑ እንስሳት ዝርያን ለማሻሻል ቁልፍ አቅጣጫ ይዘን እየሰራን ነው- ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርታማነታቸው ከፍተኛ የሆኑ እንስሳት ዝርያን ለማሻሻል ቁልፍ አቅጣጫ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ድርቅ የፈተነው የኢትዮጵያ እንስሳት ሀብት በሚል…

የአዲስ አበባ ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ታግደዉ የነበሩ አገልግሎቶችን መስጠት ሊጀምር ነዉ

አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ታግደው የነበሩ አገልግሎቶች ከቀጣይ ሰኞ ጀምሮ መሰጠት እንደሚጀመሩ የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ ኤጅንሲዉ ከዚህ ቀደም በሃገር አቀፍ ደረጃ ከአዲስ የነዋሪነት መታወቂያ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መነሳት ለቱሪዝም ዘርፉ መነቃቃት መልካም ዜና መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መነሳት ለቱሪዝም ዘርፉ መነቃቃት መልካም ዜና መሆኑን በዘርፉ ስራ ላይ የተሰማራው የሰሜን ኢኮቱርስ መስራችና ባለቤት ማርኮ ዳጋስፐር ተናገረ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው አስቸኳይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከስሎቪኒያ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ኛው የአውሮፓ ኅብረት - አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ በቤልጂየም ብራሰልስ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስሎቪኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃኔዝ ጃንሳ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት…

አንዲት እናት ሦስት ልጆችን በሰላም ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ቦዲቲ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አንዲት እናት ሦስት ወንድ ልጆችን በሰላም ተገላገለች። የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶክተር ወልዴ ቡቃቶ፤ እናቲት በሆስፒታሉ በቂ የቅድመ ወልድ ህክምና ክትትል ሲያደርጉ እንደቆዩ…