አዲሱ መንግስት የሀገር ህልውናን ለማስጠበቅ እና ሰላም ለማስፈን ቅድሚያ ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል-የባህር ዳር ነዋሪዎች
አዲስ አበባ መስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተሚመሰረተው መንግስት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ማስጠበቅ እና ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥ ላይ ቅድሚያ ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች አሳሰቡ።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የከተማዋ…