የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ ከ679 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በማፅደቅ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ 679 ሚሊዮን 87 ሺህ 375 ብር ተጨማሪ በጀት በማፅደቅ ተጠናቀቀ፡፡
ተጨማሪ በጀቱ በክልሉ የተፈጠረውን የፋይናንስ እጥረት ችግር በመቅረፍ የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ለማሳለጥ…