Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካና አውሮፓ ኅብረቶች የጋራ ጉባዔ ላይ የተሳተፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራትን አከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ እና አውሮፓ ኅብረት የጋራ ጉባዔ ላይ የተሳተፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስኬታማ ተግባራት አከናውነዋል። የአውሮፓ ኅብረትና የአፍሪካ ኅብረት የጋራ ጉባዔ በቤልጂየም ብራስልስ እየተካሄደ ሲሆን÷…

አቶ መላኩ አለበል የኮሪያ እውቅ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የኮሪያ እውቅ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የኮሪያ አምባሳደር ካንግ ሲዮክሂን በቢሯቸው ተቀብለው…

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል፡፡ ልዑኩ ጅግጅጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ…

ዓለም ባንክ ለሶማሌ ክልል 64 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ በሶማሌ ክልል ለተከሰተው ድርቅ አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት የሚያግዝ 64 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ መመደቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ። ክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ…

የኢትዮ – ኬንያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ዘርፉ መሥፋት አለበት – አምባሳደር መለስ ዓለም

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ከኬንያ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ሥራ አሥፈጻሚ ሳሙኤል ማቶንዳ እና ከንግዱ ዘርፍ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በወይይታቸውም÷ ኢትዮጵያና ኬንያ በበርካታ…

በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ከ489 ሺህ በላይ ዜጎች የምግብ እህል ዕርዳታ ያስፈልጋቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን በምርት ዘመኑ በቂ ዝናብ ባለመገኘቱ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከ489 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እህል ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የዞኑ አደጋ ስጋትና ስራ አመራር አስታወቀ፡፡ ዞኑ 72 በመቶው…

በምዕራብ ወለጋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ13 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ መልካ ጋሲ ቀበሌ መልካ ሆላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ13 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጊንቢ ወረዳ የትራክ አስተባባሪ ሳጅን ድሪባ ሻንቆ ተናገሩ፡፡ ዛሬ ረፋድ በደረሰው የትራፊክ…

ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለውን የአረንጓዴ ልማት መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ አረንጓዴ ልማት ኢንስቲትዩትና የዓለም ሪሶርስ ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚ ግንባታ ላይ እያደረገች ያለውን ጥረት መደገፍ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የመግባቢያ…

በፈረንሣይ በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ የዙር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት በፈረንሣይ ሌቪን በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ የዙር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በሴቶች 3000 ሜትር ዳዊት ስዩም አንደኛ ደረጃን በመያዝና 8:23.24…

በምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን የተመራ ልኡክ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን የተመራ ልኡክ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል። ልኡኩን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ፣የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኢብራሂም ኡስማንና…