Fana: At a Speed of Life!

የሀገርን ደህንነት ማስጠበቅ የሚያስችል ዘመናዊ ባህር ሃይል መገንባት ያስፈልጋል – ኮሞዶር ዋላፃ ዋቻ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ደህንነት ማስጠበቅ የሚያስችልና ከውስጥና ከውጭ የሚመጡ ችግሮችን የሚመክት ዘመናዊ ባህር ሃይል መገንባት ፣ ማደራጀትና ማሰልጠን አስፈላጊ መሆኑን የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ዋና አዛዥ ተወካይ ኮሞዶር ዋላፃ ዋቻ ገለጹ፡፡…

በዩክሬን ጉዳይ ላይ ያለውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ ለተጨማሪ ውይይት ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ላይ ያለውን ውጥረት ለማርገብ ከምዕራባውያን ጋር ተጨማሪ ውይይት ለማድረግ በሯን ክፍት ማድረጓን አስታወቀች፡፡ ሞስኮ ስታደርጋቸው የነበሩ ወታደራዊ ልምምዶች መጠናቀቃቸውን የቀሩትም በቀጣይ እንደሚያበቁ…

በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ18 ሺህ በላይ ጥይትና ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ እና ከሳንጃ ወደ ጎንደር ሊገባ የነበረ ከ18 ሺህ በላይ ጥይትና ሽጉጦች መያዙን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ ኮማንደር ውብነህ አስናቀ ለፋና…

ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት እየተሰራ ያለው ስራ ውጤትማ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት እየተሰራ ያለው ስራ ውጤት ማምጣቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የደንብ ልብስ እና ጫማ ማቅረብ በመቻላችን ኩራት ይሰማናል ሲሉም ነው የኢንደስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ…

በከተማ ጥራት የላቀ አፈፃፀም ያስመዘገቡ 15 ከተሞች ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛው የከተሞች መሰረተልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በሀገር አቀፍ ደረጃ በከተማ ጥራት የተሻለ አፈጻጸም ላሳዩ 15 ከተሞች የደረቅ ቆሻሻ ማንሻ ተሽከርካሪ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡ ሽልማት የተበረከተላቸው ከተሞችም ደሴ፣…

ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አነሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በሃገሪቱ ተጥሎ የቆየውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አነሳ፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ በቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ ከተወያየ በኋላ በ63 ተቃውሞ በ21 ተአቅቦ…

ኢትዮጵያ ለሰላም የዘረጋችውን እጅ ከግንዛቤ ያላስገባው የአሜሪካ ኤች አር 6600 የውሳኔ ሀሳብ ተቀባይነት የለውም- የዳያስፖራ አባላት

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)   ኢትዮጵያ ለሰላም የዘረጋችውን እጅ ከግንዛቤ ያላስገባው የአሜሪካ ኤች አር 6600 የውሳኔ ሀሳብ ተቀባይነት የለውም ሲሉ በአሜሪካ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት ገለጹ። በዋሽንግተን ዲሲ የሚኖሩት…

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ወሳኝ ጨዋታዎች ይጀምራል

አዲስ አበባ፣የካቲት 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት በነጥብ ተቀራራቢ የሆኑ ቡድኖች በሚያደርጉት ወሳኝ ጨዋታ ይጀምራል፡፡ 13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዛሬዉ እለት የሚጀምሩ ሲሆን፥ ቀን 10 ሰዓት ላይ ሀዋሳ ከተማ ከፋሲል ከነማ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ…

ለመኸር ምርት የሚሆኑ ግብአቶችን ከሕጋዊ አሰራር ውጪ የሚሸጥ አካል ላይ እርምጃ ይወሰዳል-የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ 2014/15 የምርት ዘመን የሚሆን የአፈር ማዳበሪያ ማስገባት መጀመሩን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። እስካሁን ከ 60 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መግባቱንና ተጨማሪ ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦችም…

ሰላምን ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን እንደማይታገስ የሶማሌ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሰላምን ለማደፍረስ በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የሶማሌ ክልል አስታውቋል፡፡ የሶማሌ ክልል መንግሥት ከሰላም ወዳዱ ህዝብ ጋር በመሆን የክልሉን ሰላምን ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን እንደማይታገስና አስፈላጊውን…