በኦሮሚያ ክልል በዜጎች ላይ የጭካኔ ድርጊት እየፈፀመ በሚገኘው አሸባሪው ሸኔ ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዜጎች ላይ የጭካኔ ድርጊት እየፈፀመ በሚገኘው አሸባሪው ሸኔ ላይ የተቀናጀ ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች…