‹‹በእርዳታ ሽፋን ህገ ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በተገኙ አካላት ላይ የተወሰደው እርምጃ የሚያስመሰግን ነው›› – ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) መንግስት በእርዳታ ሽፋን የሀገርን ደህንነት አደጋ ላይ በሚጥል ህገ ወጥ ተግባር ተሰማርተው ባገኛቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ ተገቢ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ…