Fana: At a Speed of Life!

የኢትጵያዊቷ አጊቱ ጉደታ ገዳይ የ20 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትሬንቶ ፍርድ ቤት በኢትዮጵያዊቷ ሥራ ፈጣሪ አጊቱ ጉደታ ገዳይ በሆነው ሱሌማን አዳምስ ላይ የ20 ዓመት ጽኑ እስራት ፈርዶበታል፡፡ ፍርድ ቤቱ ትላንት የካቲት 7 ቀን 2014 ዓ.ም ባዋለው ችሎት ኢትዮጵያዊቷን ስራ ፈጣሪ አጊቱ ጉደታን ቤቷ ውስጥ…

በዞኑ አሸባሪው ህወሓት ባደረሰው ጉዳት የውሃ ሽፋኑ ከነበረው ሽፋን 10 በመቶ ዝቅ ብሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አሸባሪው ህወሓት በውሃ ተቋማት ላይ ባደረሰው ጉዳት የውሃ ሽፋኑ ከነበረው 64 በመቶ ወደ 54 በመቶ ዝቅ ማለቱን የዞኑ ውሃ መስኖና ኢነርጂ ልማት መምሪያ ገለፀ። በዞኑ አጠቃላይ 14 ሺህ 372 የውሃ ተቋማት…

የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ የሰራዊት አባላት እውቅና የመስጠት ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስቴር ምድር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ የሰራዊት አባላት እውቅና የመስጠት ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግብሩም በመከላከያ ሚኒስቴር የሰራዊት ግንባታ ሥራዎች ዋና አስተባባሪ ጀነራል ባጫ ደበሌን ጨምሮ ከፍተኛ…

ኢትዮጵያና ኬንያ በድንበር አካባቢ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ኃይሎችን ለመመከት በጋራ እንሰራለን-የሁለቱ አገራት የጸጥታ ዘርፍ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኬንያ በድንበር አካባቢ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ኃይሎችን በጋራ ለመመከት እንደሚሰሩ የሁለቱ አገራት የጸጥታ ዘርፍ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፤ የኬንያ ብሔራዊ ፖሊስ…

ሚኒስቴሩ በማዳበሪያ ምርት ኢንቨስትመንት ላይ መሰማራት ከሚፈልጉ ኩባንያዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር በማዳበሪያ ምርት ኢንቨስትመንት ላይ መሰማራት ከሚፈልጉ ኩባንያዎች አንዱ ከሆነው የቱርክ ኩባንያ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል። በውይይቱ ባለሀብቶቹ በኢትዮጵያ ያለውን የተፈጥሮ ሀብት በመጠቀም የማዳበሪያ ፋብሪካ መገንባት…

ሁሉም ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና ሀገራዊ አንድነት ሊሠራ ይገባል- የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም የየራሱን አመለካከት ይዞ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና ሀገራዊ አንድነት ሊሠራ ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር እድሪስ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት…

የኑሮ ውድነቱን ለመቅረፍ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነቱን ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም በየሳምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባና ድሬዳዋ የተጀመሩትን አምራች እና ሸማችን በቀጥታ የማገናኘት ተግባር በሁሉም ክልሎች እንዲቀጥል እየተሰራ መሆኑን…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከግሎባል ግሪን ግሮውዝ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በዛሬው እለት ከግሎባል ግሪን ግሮውዝ ኢንስቲትዩት የአፍሪካ እና የአውሮፓ ዳይሬክተር ዶክተር ማሌ ፎፎናን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወይይት ላይ ዶክተር ፍጹም ኢትዮጵያ…

የከተማ አስተዳደሩ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ጋር ውይይት አደረገ፡፡ በዚህም ወቅት በመስቀል አደባባይና በጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ቦታዎች በቀረቡ ጥያቄዎች ላይ የጋራ ውይይት መደረጉ ነው የተመለከተው።…

አየር መንገዱ ዛሬ ወደ ቶኪዮ – ናራታ የቀጥታ በረራ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬ ወደ ቶኪዮ-ናራታ የቀጥታ በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የደንበኞችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ ከዛሬ የካቲት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቶኪዮ-ናራታ የቀጥታ በረራ ማድረግ…