ታንዛኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ከፍተኛ ፍላጎት አላት – አምባሳደር ሊበርታ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ ከታንዛኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሊበርታ ሙላሙላ ጋር ውይይት አድርገዋል።
አምባሳደር ዮናስ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታን በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የሁለቱ ሀገራትን ግንኙነት…