የብልፅግና አመራሮች የህዝቡን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስ ዝግጁ ናቸው – ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና አመራሮች የህዝቡን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስ ዝግጁ ናቸው ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ተናገሩ።
ዶክተር ቢቂላ ይህንን…
በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ ከ19 ሺህ በላይ ጥይቶች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻቸውን ከአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ያደረጉ 19 ሺህ 447 ጥይቶች እና ሶስት ሽጉጦች በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ባደረገው ክትትል ከአዲስ አበባ፣ አማራ እና ኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር…
የጡረታ ዕድሜን ጣራ ወደ 60 ዓመት ከፍ ያደረገው አዋጅ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀደቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የመንግሥት እና የግል ሠራተኞች ጡረታን ለመደንገግ በቀረበው አዋጅ ላይ በመወያየት አፀደቀ።
የመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ አዋጅ ለማህበራዊ ፍትህ፣ ለኢንደስትሪ ሰላም፣…
ኢጋድ በምስራቅ አፍሪካ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ትሥሥር ዕውን ለማድረግ ይሠራል-ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በቀጠናው ተጨባጭ የኢኮኖሚ ትሥሥር ዕውን ለማድረግ እንደሚሠራ የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ተናገሩ።
ዋና ጸሃፊው በብራስልስ በተካሄደው የአፍሪካ ቀንድ የሚኒስትሮች ኢኒሼቲቭ ስብሰባ…
የሳይበር ደኅንነትን ለማስጠበቅ አስቻይ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የሳይበር ደህንነትን ለማስጠበቅ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡
ፕሮፌሰር ብርሃኑ የኤጀንሲውን የሳይበር ተሰጥዎ ልማት…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ ችግር ምክንያት 62 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ምግብ ነክ ድጋፍ ይፈልጋል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ ችግር ባስከተለው ተፅዕኖ 62 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ምግብ ነክ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በክልሉ በፀጥታ ችግር ከቀያቸው ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች ከሚመለከታቸው…
222 ሺህ 740 ሄክታር መሬት በቅመማ ቅመም ዘር ተሸፈነ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ 222 ሺህ 740 ሄክታር መሬት በቅመማ ቅመም ዘር መሸፈኑ ተገለፀ፡፡
በዓለማችን የቅመማ ቅመም አምራች ከሆኑ አገራት ኢትዮጵያ በቀዳሚነት የምትገኝ ሲሆን ፥ በርካታ የቅመማ ቅመም ዝርያዎችንም ታበቅላለች፡፡…
ምዕራብ አፍሪካን በመንግስት ግልበጣ እያናወጠ ያለው አደገኛ ወንጀል (በበላይ በቀለ)
https://www.youtube.com/watch?v=95pM3lg-2TA
ለተፈጥሮ ሀብት ህልውና አደገኛ የሆኑ አረሞችን ለማጥፋት የሁሉም አካላት ርብርብ ያስፈልጋል – የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሃብት ህልውና ላይ አደጋ የደቀኑ መጤ አረሞችን ለማጥፋት ሁሉን አቀፍ ንቅናቄ ማድረግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ።
በዝዋይ ሃይቅ ላይ የተስፋፋውን የእምቦጭ አረም ለማጥፋትና…