Fana: At a Speed of Life!

እንኳን ለኢሬቻ በዓል አደረሳችሁ-የሩሲያ ኤምባሲ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ እንኳን ለኢሬቻ በዓል አደረሳችሁ ሲል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፏል። የሩሲያ ኤምባሲ ለኦሮሞ ህዝብ እና ለመላው ኢትዮጵያውያን ለአምላክ ለሚቀርበው የምስጋና በዓል( ኢሬቻ ) እንኳን አደረሳችሁ  …

ኢሬቻ የሰላም፣ የእርቅ፣ የምሰጋና የአንድነት እና የህዝቡ ሀብት በመሆኑም ልንጠቀምበት ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል የሰላም፣ የእርቅ፣ የምስጋና የአንድነት እና የህዝቡ ሀብት፥ ትልቅ የቱሪዝም ምንጭ በመሆኑ በአግባቡ ልንጠቀምበት ይገባል ሲሉ አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ። የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር…

በሪፎርሙ ሀገርን እና ሕዝብን ከተለያዩ ጥቃቶች መጠበቅ የሚያስችለን አቋም ላይ ደርሰናል ሲል የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ በሪፎርሙ ሀገርን እና ሕዝብን ከተለያዩ ጥቃቶች መጠበቅ የሚያስችለው አቋም ላይ መድረሱን ገለጸ። የፌዴራል ፖሊስ ከብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት፣ ከመከላከያ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ እና ከኦሮሚያ ፖሊስ ጋር…

የደ/ወሎ ዞን ቴክኒክና ሙያ ኢንተርኘራይዞች ልማት መምሪያ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻ ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ወሎ ዞን ቴክኒክና ሙያ ኢንተርኘራይዞች ልማት መምሪያ እሰከ አሁን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡ የመምሪያው ሀላፊ አቶ መስፍን መኮነን ለፋና ብሮድካስንቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ÷የአሸባሪውን ቡድን…

የኢሬቻ በዓል ፈተናዎችን በጽናት ተቋቁሞ ወደ ብሩህ ጊዜ በተስፋ የመሻገር በዓል ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከኦሮሞ ሕዝብ ድንቅ ባህላዊ ዕሴቶች መካከል አንዱ የኢሬቻ በዓል መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ፤ ይህን ትልቅ…

አዲሱ የክልሉ መንግሥት የአማራን ሕዝብ ወሳኝ ጥያቄ ለመመለስ ይሠራል- አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት የተመሰረተው አዲሱ የክልሉ መንግሥት መዋቅር የአማራን ሕዝብ ወሳኝ ጥያቄ ለመመለስ እንዲሰራ ያስችለዋል ሲሉ የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ አስታወቁ። አዲስ የተመሠረተውን የክልሉን መንግሥት…

በሐረሪ ክልል በምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ተጠናቆ የድምጽ መስጫ ሳጥኖች እየተጓጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሐረሪ ክልል በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ሂደት በመጠናቀቁ የድምጽ መስጫ ሳጥኖች ወደ ምርጫ ክልል በመጓጓዝ ላይ መሆናቸውን የክልሉ ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ጊዜያዊ ውጤቶችም በየምርጫ ጣቢያዎች…

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650 ሺህ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፅህፈት ቤታቸው አማካኝነት አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈጸመው ወረራ ምክንያት ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650ሺ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ። መንግስት ከሚያደርገው ዘርፈ ብዙ ድጋፍ በተጨማሪም በግላቸው…

ከአዲሱ መንግስት ለህዝቡ መሰረታዊ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ አመራር እንጠብቃለን አሉ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፋ ቢ ሲ) የፊታችን መስከረም 24 ከሚመሰረተው አዲስ መንግስት ለህዝቡ መሰረታዊ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ አመራር እንጠብቃለን ሲሉ በሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ። በአረርቲ ከተማ ካነጋገርናቸው…

የቅድመ – ብቅለት በቆሎ ጸረ አረም ኬሚካል መጠቀማችን ውጤታማ አድርጎናል – አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ የቅድመ - ብቅለት በቆሎ ጸረ - አረም ኬሚካል መጠቀማቸው ውጤታማ እንዳደረጋቸው በደቡብ ጎንደር ዞን የደራ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ። የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ባለሙያዎች በደራ…