Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ወላይታ ዲቻ 3ኛ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ወላይታ ዲቻ መከላከያን በማሸነፍ 3ኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል፡፡ በ12ኛው የቤት ኪንግ ፕሪምየር ሊግ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ወላይታ ዲቻ መከላከያን 1 ለ 0 በማሸነፍ ተከታታይ ድሉን…

ቢሮው ከተለያዩ የገቢ አርስቶች ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከተለያዩ የገቢ አርስቶች ከ11 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ገቢዎች ቢሮ የግብር ትምህርትና የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አጉማስ ጫኔ ለኢዜአ እንደገለጹት…

የስፖርት አበረታች ቅመሞችን የሚመለከቱ ጉዳዮች በሥርዓተ-ትምህርት ውስጥ ሊካተቱ ነው

አዲስ አበባ፣የካቲት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም 'ዶፒንግ' የሚመለከቱ ጉዳዮች በመደበኛ ትምህርት ካሪኩለም ውስጥ ተካትተው ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተመላከተ፡፡ የኢትዮጵያ የፀረ- አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ዋና ዳይሬከተር አቶ መኮነንን ይደርሳል…

የመዲናዋ ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴዎችን አባላትና ሰብሳቢዎች ምርጫ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባኤ በዛሬ ውሎው የምክር ቤቱን ቋሚ ኮሚቴዎች አባላትን እና ሰብሳቢዎችን ምርጫ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ምርጫውን ያጸደቀው፥ በቀረቡለት የ7 ቋሚ ኮሚቴዎች አባላት እና ሰብሳቢዎች ዝርዝር ላይ…

ሃይማኖቶች የመንግስትን ድንበር ሳያልፉ፤ መንግስትም የእምነቶችን ድንበር ሳይሻገር ተቋማዊ በሆነ መልኩ እንደጋገፋለን – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖቶች የመንግስትን ድንበር ሳያልፉ፤ መንግስትም የእምነቶችን ድንበር ሳይሻገር ተቋማዊ በሆነ መልኩ እንደሚደጋገፉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤቱ አባላት በስድስት ወራት…

ሃይማኖቶች የመንግስትን ድንበር ሳያልፉ፤ መንግስትም የእምነቶችን ድንበር ሳይሻገር ተቋማዊ በሆነ መልኩ እንደጋገፋለን – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሃይማኖቶች የመንግስትን ድንበር ሳያልፉ፤ መንግስትም የእምነቶችን ድንበር ሳይሻገር ተቋማዊ በሆነ መልኩ እንደሚደጋገፉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

በምሥራቅ ኢትዮጵያ በኩል ወደ ውጭ ከተላኩ የግብርና ምርቶች ከ215 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ የኢትዮጵያ ክፍል በኩል ባለፉት ስድስት ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ የግብርና ምርቶች ከ215 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የድሬዳዋ ወጪ ንግድ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።…

የተሻሻለ የምጥን መኖ አዘገጃጀት በአርሶ አደሩ ጓሮ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት መኖን ንጥረ ነገር ይዘት ለማሻሻል እያደረገ ባለው ጥረት የምጥን መኖ አዘገጃጀት በአርሶ አደሩ ጓሮ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገለጸ። የምጥን መኖ አዘገጃጀትን በተመለከተ ከ30 ወረዳዎች…

በህገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረ ከ9 ሺህ በላይ ጥይት መያዙን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረ ከ9 ሺህ በላይ ጥይት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር ባደረጉት ክትትል በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ…

በሶማሌ ክልል የከፋ የድርቅ ጉዳት ለታየባቸው 15 ወረዳዎች ከ255 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የከፋ የድርቅ ጉዳት ለታየባቸው 15 ወረዳዎች ከ 255 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅት እንደ ክልል በተከሰተው የድርቅ ምክንያት የከፋ ሁነትና…