የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚያስገነባው የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአሶሳ ወረዳ ባሮ ቀበሌ ለሚያስገነባው የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀመረ፡፡
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የቤኒሻንጉል…