አዲሱ የክልሉ መንግሥት የአማራን ሕዝብ ወሳኝ ጥያቄ ለመመለስ ይሠራል- አቶ ግዛቸው ሙሉነህ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት የተመሰረተው አዲሱ የክልሉ መንግሥት መዋቅር የአማራን ሕዝብ ወሳኝ ጥያቄ ለመመለስ እንዲሰራ ያስችለዋል ሲሉ የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ አስታወቁ።
አዲስ የተመሠረተውን የክልሉን መንግሥት…