Fana: At a Speed of Life!

ከ106 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ106 ሚሊየን 170 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 92 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ…

ግብፅና ሱዳን የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክትን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ መደገፍ አለባቸው -አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በፍጥነት እንድታጠናቅቅ ግብፅ ማበረታታት አለባት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ። ሚኒስትር ዴኤታው ተቀመጫነቱን ዱባይ ካደረገው…

የአፍሪካ ኅብረት ራሱን በጥልቀት በመፈተሽ አህጉሪቱንና ዜጎቿን ከችግር የማውጣት ኃላፊነት አለበት – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ራሱን ቆም ብሎ በጥልቀት በመፈተሽ ዜጎቿና አህጉሪቱን ከችግር የማውጣት ኃላፊነትና ግዴታ አለበት ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የበለፀገች፣ ሰላምና ደህንነቷ የተረጋገጠ፣ በራሷ ዜጎች የምትመራ በዓለም አቀፍ መድረኮች…

ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ዛሬ መጠናቀቁን የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽህፈት ቤቱ እንደገለጸው÷ ሥልጠናው ከፍተኛ አመራሩ የተጣለበትን ሃላፊነት በብቃት…

በሙርሌ ታጣቂዎች የታገቱ ህጻናትን ለማስመለስ የፌደራል ፖሊስ ከክልሉ የጸጥታ ሃይል ጋር በመሆን በጋራ እየሰራ ይገኛል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አኝዋክ ዞን ዲማ ወረዳ ኡኩቡ በሚገኘው የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ሰሞኑን ከደቡብ ሱዳን አጎራባች አካባቢ ሰርገው በገቡ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የታገቱ ህጻናትን ለማስመለስ የፌደራል ፖሊስ ከክልሉ የጸጥታ ሃይል ጋር…

በአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ የታየው መተባበር በሌሎችም ዘርፎች ሊደገም ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ያሳዩትን መተባበርና አንድነት በልማት እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ሊደግሙት ይገባል ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ገለጹ። ማኅበረሰቡ የአካባቢውን ሠላም እና ደህንነት ለማስጠበቅም ያሳየው ተሞክሮ ልምድ…

የዓለም ጤና ድርጅት የመጀመሪያውን 10 ሜትሪክ ቶን የመድሐኒት እና የሕክምና ቁሳቁሶች አቅርቦት መቀሌ አደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ከ33 ነጥብ 5 ሜትሪክ ቶን የመድሐኒት እና የሕክምና ቁሳቁሶች አቅርቦት ውስጥ የመጀመሪያውን 10 ሜትሪክ ቶን ወደ ትግራይ ማድረሱን ገለጸ፡፡ አቅርቦቱ በተባበሩት መንግስታቱ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት ጫኝ አውሮፕላን የሁለት ጊዜ…

በህገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረ ከ9 ሺህ በላይ ጥይት መያዙን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረ ከ9 ሺህ በላይ ጥይት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር ባደረጉት ክትትል በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ…