የብልፅግና ፓርቲ ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጠናው እድገት ተስፋን የሰነቀ ነው-የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጠናው እድገት ተስፋን የሰነቀ ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካው ገዥ ፓርቲ የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ፕሮፌሰር ኢክባል ጃዝብሃይ ተናገሩ፡፡
ፕሮፌሰሩ በብልፅግና ፓርቲ…