Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጠናው እድገት ተስፋን የሰነቀ ነው-የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጠናው እድገት ተስፋን የሰነቀ ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካው ገዥ ፓርቲ የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ፕሮፌሰር ኢክባል ጃዝብሃይ ተናገሩ፡፡   ፕሮፌሰሩ በብልፅግና ፓርቲ…

ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚጠበቅባቸውን ገንቢ ሚና በመጫወት የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮን እውን ያደርጋሉ ብዬ አምናለሁ – የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚጠበቅባቸውን ገንቢ ሚና በመጫወት በኢትየጵያ ታሪክ የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮን እውን ያደርጋሉ ብዬ አምናለሁ አሉ ዶክተር ራሄል ባፌ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ። የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ በብልጽግና…

ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን ህዝብ ሰላም፣ ፍትህ እና የመልካም አስተዳደር ፍላጎት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የሚሰራ እውነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፓርቲ ነው- አቶ አደም…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡   በጉባኤው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የፓርቲው ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ÷ብልጽግና ፓርቲ…

የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የጉባኤው የመክፈቻ ስነ ስርዓት የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣…

ከብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ጋር ተያይዞ የሚካሄዱ መርሃ ግብሮች ተጀምረው እስከሚጠናቀቁ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ጋር ተያይዞ የሚካሄዱ መርሃ ግብሮች ተጀምረው እስከሚጠናቀቁ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄድ ሲሆን÷ ጉባኤውን ተከትሎ የሚከናወኑ ልዩ ልዩ…

የአፍሪካ ድንቃድንቆች መዝገብ ለአለም አጭሯ ሴት እና የኢትዮጵያ ረጅሙ ወንድ እውቅና በመስጠት ስራ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ዙር የአፍሪካ ድንቃድንቆች መዝገብ የዓለም አጭሯ ሴት የሻሌ ወርቁ  ከወላይታ እና የኢትዮጵያ ረጅሙ ወንድ ነገዎ ጅማ ከመቂ እውቅና ተሰጣቸው:: የዓለም አጭሯ ሴት ኢሻሌ ወርቁ 61 ሴ.ሜ ስትሆን የኢትዮጵያ ረጅሙ ወንድ ነገዎ ጅማ ደግሞ…

ባንኩ ደንበኞች በማንኛውም ጊዜ መረጃቸውን በማስተካከል አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵ ንግድ ባንክ  ደንበኞች በማንኛውም ጊዜ መረጃቸውን  በማስተካከል አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ አስታወቀ፡፡ ባንኩ ዛሬ በሰጠው ማብራሪያ÷ ደንበኞች በማንኛውም ጊዜ መረጃቸውን በማስተካከል አገልግሎት ማግኘት እንድሚችሉ…

አዋሽ የውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት በሜካናይዝድ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ የውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት በተለያዩ የሜካናይዝድ ሙያዎችና በከባድና ቀላል መኪና አሽከርካሪነት ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመርቀ፡፡ በዝግጅቱ ላይ የምድር ሀይል ጠቅላይ መምሪያ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል እንዳልካቸው…

የዶኔስክ ሪፐብሊክ ኃይሎች የዩክሬኗን የቮልኖቫካ ከተማ ተቆጣጠሩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዶኔስክ ሪፐብሊክ ኃይሎች የዩክሬኗን የቮልኖቫካ ከተማ መቆጣጠራቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢጎር ኮናሼንኮቭ እንደገለፁት የዶኔትስክ ሪፐብሊክ ሃይሎች ቡድን የቮልኖቫካ ከተማን…

በብሔራዊ መታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''አንድ ሰው አንድ ነው'' በሚል መሪ ሃሳብ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም በዲጂታል መታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ÷ የብሔራዊ መታወቂያ በቀጣይ በሀገሪቱ ከመታወቂያ እና ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር…