Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያና የጋምቤላ ክልሎች በልማትና በሠላም ላይ ለመሥራት የሚያስችል የስምምነት ሠነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያና የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ርዕሳነ-መስተዳድሮች በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በልማትና ሠላም ማስፈን ላይ በጥምረት ለመሥራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት…

ኤች አር 6600 በሚል ኢትዮጵያን በሚመለከት የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ እንዳይጸድቅ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በተመለከተ በዴሞክራትና የሪፐብሊካን ፓርቲ የኮንግረስ አባላት የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ እንዳይጸድቅ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የኢትዮ አሜሪካውያን የእድገት ምክር ቤት አስታወቀ። በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት ቶም…

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ቻይና ካምፕ አካባቢ የተነሳው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ልዩ ስሙ ቻይና ካምፕ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ረፋድ ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ክፍለ ከተማው አስታውቋል፡፡ የእሳት አደጋው የተነሳው በማህበር…

ባለፉት 6 ወራት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ውጪ ከተላኩ ምርቶች ከ104 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ውጪ ከተላኩ ምርቶች ከ104 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ የማርኬቲንግ እና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሄኖክ አስራት የተቋሙን…

በጋምቤላ ከተማ በ79 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በጋምቤላ ከተማ በ79 ሚሊየን ብር ለሚያስገነባው የኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የመሰረት ድንጋዩን ያስቀመጡት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳና…

የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የምግብ ዋስትናን በአጭር ጊዜ ለማረጋገጥ ያስችላል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የምግብ ዋስትናን በአጭር ጊዜ ለማረጋገጥና የዜጎችን ሕይወት ለማሻሻል እንደሚያስችል የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ እየተከናወነ ያለውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እንቅስቃሴ…

የመዲናዋ ነዋሪዎች በጦርነቱ ለተጎዱ ትምህርት ተቋማት የሚሆን ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የወደሙ ትምህርት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የያዘው እቅድ አካል የሆነው የድጋፍ ማሰባሰብ ስራ በተቋሙ መግቢያ 4ኪሎ አደባባይ ፊት ለፊት እየተካሄደ ይገኛል። የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለወደሙ ትምህርት ተቋማት የሚሆን…

የአፍሪካ ሕብረትና የአለም ሠራተኞች ድርጅት በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረትና የአለም ሠራተኞች ድርጅት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የአለም ሠራተኞች ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ረዳት ዋና ዳይሬክተር ሲንቲያ ሳሙኤል ኦሎንጁን በአፍሪካ ሕብረት…

የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ከነገ ጀምሮ ተማሪዎችን እንደሚቀበል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ነገ እና ከነገ በስቲያ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን እንደሚቀበል አስታወቀ፡፡ በዩኒቨርሲቲው መደበኛውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማስጀመር በዝግጅት ምዕራፍ ዙሪያ ውይይት የተካሄደ ሲሆን ፥ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ አመራሮች፣…

በሁሉም ግንባሮች ኢትዮጵያዊ አንድነትን ጠብቆና አጥብቆ መጓዝ ተደማጭነትን ያረጋግጣል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱ ውጫዊ ጫናዎችን በአንድነት ከመመከት ባሻገር በብሄራዊ ደረጃ የተጀመረውን ዘላቂ ሰላም እና ዕድገት የማረጋገጥ ጥረት በህብረት መደገፍ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።…