Fana: At a Speed of Life!

በጋሞ ዞን ብርብር ምርጫ ክልል የተካሄደው ምርጫ በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጋሞ ዞን ብርብር ምርጫ ክልል በህትመት ስህተት ምክንያት ሳይካሄድ የቆየው የክልል ምክር ቤት ምርጫ በሰላም ተጠናቀቀ። የብርብር ምርጫ ክልል አስተባባሪ ወይዘሮ አዲስዓለም ጥላሁን ፥ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች…

አገር ለቀው እንዲወጡ በታዘዙ የውጭ ዜጎች ላይ የተወሰደው እርምጃ ሕጋዊነትን ለማስፈን የተወሰነ፤ ለሌሎችም ትምህርት የሚሰጥ ነው -አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩና ከተሰማሩበት ዓላማ ውጪ የኢትዮጵያን ጥቅም በሚጎዳ ተግባር ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሰባት የውጭ ዜጋ ሠራተኞች ላይ የተወሰደው እርምጃ ሕጋዊነትን ለማስፈን የተወሰነ፤ ለሌሎችም ትምህርት የሚሰጥ ነው ሲሉ የውጭ…

በዳውሮ ዞን የድምፅ ቆጠራ በተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት በየምረጫ ጣቢያው እየተለጠፈ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በዳውሮ ዞን የድምፅ ቆጠራ በተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት እየተለጠፈ ነው ይገኛል። ትላንት መስከረም 20/2014 በዳውሮ ዞን በሎማ ቦሳ የምርጫ ክልል 6ኛ ሀገራዊና በዞኑ በሁሉም አካባቢዎች በተካሄደው የደቡብ ምዕራብ…

ብሄራዊ የስጋት ተጋላጭነት ጥናት ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የስጋት ተጋላጭነት የጥናት ሪፖርት ሕገወጥ ገንዘብን ህጋዊ አድርጎ የመጠቀም ወንጀልን የመከላከልና መቆጣጠር ብሄራዊ ምክር ቤት ቀርቧል። ሕገወጥ ገንዘብን ህጋዊ አድርጎ የመጠቀም ወንጀል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍ…

ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበት የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ፍትህ ወልደሰንበት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን የዞን አምስት ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ። ዶክተር ፍትህ ÷በበይነ መረብ በተደረገ የምስራቅ አፍሪካ ዞን አምስት የምርጫ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ነው…

ሄራን ገርባ የዓለም ዓቀፍ ትንባሆ ቁጥጥር የላቀ ውጤት ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሪት ሄራን ገርባ የዓለም ዓቀፍ ትንባሆ ቁጥጥር የላቀ ውጤት የ2014 ዓ.ም. ጁዲ ዌልከንፊልድ አሸናፊ በመሆን ተሸልመዋል። በበይነ መረብ በተካሄደው የሽልማት…

በመዲናዋ የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ስፍራን የማጽዳት ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በነገው ዕለት ለሚከበረው የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ስፍራ የጽዳት ዘመቻ ተከናወነ። የጽዳት ሥራው በአዲስ አበባ ከተማ የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲና በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በቅንጅት የተካሄደ…

ምርጫው በሠላም መጠናቁን የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በሐረሪ ክልል የተካሄደው ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ስጋት በሰላም መጠናቀቁን የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አቶ ነስሪ ዘካሪያ እንደተናገሩት÷ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ስጋት ተጠናቋል። ምርጫው…

ለክልሉ ህዝብ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በትኩረት ይሰራል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ለክልሉ ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በትኩረት እንደሚሰራ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ። የክልሉ ምክር ቤት ስድስተኛ የምርጫ ጊዜ አንደኛ የስራ ዘመን መስራች ጉባኤ…

በሶማሌ፣ በሀረሪ እና በደቡብ ክልሎች የተካሄዱ ምርጫዎች በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዕይታ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ ምክንያቶች 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሳይካሄድባቸው በቆዩ አካባቢዎች በዛሬው እለት መራጩ ህዝብ የሚወክለውን ለመምረጥ ድምጽ ሰጥቷል። ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤቶች ከሚሰጠው ድምጽ በተጨማሪ በደቡብ ክልል የደቡብ ምዕራብ…